የኢራኑ ፕሬዝዳንት የእስራኤልን ጥቃት ቅብጠት በማለት አፀፋዊ ምላሽ እንደሚሠጥ ዝተዋል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢራኑ ፕሬዝዳንት የእስራኤልን ጥቃት ቅብጠት በማለት አፀፋዊ ምላሽ እንደሚሠጥ ዝተዋል
የኢራኑ ፕሬዝዳንት የእስራኤልን ጥቃት ቅብጠት በማለት አፀፋዊ ምላሽ እንደሚሠጥ ዝተዋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.06.2025
ሰብስክራይብ

የኢራኑ ፕሬዝዳንት የእስራኤልን ጥቃት ቅብጠት በማለት አፀፋዊ ምላሽ እንደሚሠጥ ዝተዋል

"የኢራን ሕዝብ እና የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ይህን ወንጀል ዝም ብለው አይመለከቱም፤ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ ሕጋዊ እና ጥብቅ ምላሽ ጠላት በፈጸመው የቅብጠት ተግባር እንዲፀፀት ያደርገዋል" ሲሉ ማሱድ ፔዝሽኪያን ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0