የሩሲያ አየር መከላከያ ሠራዊት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ80 ሺህ በላይ የአየር ኢላማዎችን እንዳወደመ ፑቲን አስታወቁ
20:38 12.06.2025 (የተሻሻለ: 20:54 12.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ አየር መከላከያ ሠራዊት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ80 ሺህ በላይ የአየር ኢላማዎችን እንዳወደመ ፑቲን አስታወቁ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ አየር መከላከያ ሠራዊት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ80 ሺህ በላይ የአየር ኢላማዎችን እንዳወደመ ፑቲን አስታወቁ
ፕሬዝዳንቱ የሩሲያ መንግሥትን አዲስ የጦር መሣሪያ ፕሮግራም በተመለከተው ስብሰባ ላይ የሰጧቸው ተጨማሪ መግለጫዎች፦
እስከ 50% የጠላት መሳሪያዎች የተደመሰሱና የወደሙት በድሮን ኦፕሬተሮች ነው።
ሩሲያ ራሱን የቻለ የድሮን ሠራዊት እያዋቀረች ነው።
የሩሲያ የአየር መከላከያ ኃይሎች ልዩ ዘመቻው ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ 7 ሺህ 500 ዘመናዊ የታክቲክ እና የክሩዝ ሚሳኤሎችን አውድመዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X