ከህንድ የአውሮፕላን አደጋ የተረፈው አንድ ሰው ብቻ እንደሆነ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ገለፀ

ሰብስክራይብ

ከህንድ የአውሮፕላን አደጋ የተረፈው አንድ ሰው ብቻ እንደሆነ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ገለፀ

ግለሰቡ በአውሮፕላኑ የፊት መቀመጫ ተቀምጦ እንደነበርም ዘገባው አመልክቷል።

እንደ ዘገባው ከሆነ የ40 ዓመቱ እንግሊዛዊ ዜጋ ከአውሮፕላኑ መከስከስ በኋላ ራሱን ችሎ መቆም የቻለው ብቸኛው ሰው ነው። ግለሰቡ በአሁኑ ሰዓት በሆስፒታል ይገኛል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ከህንድ የአውሮፕላን አደጋ የተረፈው አንድ ሰው ብቻ እንደሆነ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ገለፀ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ከህንድ የአውሮፕላን አደጋ የተረፈው አንድ ሰው ብቻ እንደሆነ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ገለፀ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0