https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ ለሴኔጋል ትምህርት መነሳሳት አርዓያ መሆን ትችላለች ሲሉ ሚኒስትሩ ገለፁ
ሩሲያ ለሴኔጋል ትምህርት መነሳሳት አርዓያ መሆን ትችላለች ሲሉ ሚኒስትሩ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ለሴኔጋል ትምህርት መነሳሳት አርዓያ መሆን ትችላለች ሲሉ ሚኒስትሩ ገለፁየሴኔጋል የትምህርት ሚኒስትር ሙስታፋ ማምባ ጉራሲ ሩሲያ ለአፍሪካውያን ቅርብ የሆኑትን የቤተሰብ እሴቶች፣ ባሕል እና ተፈጥሮን ትጠብቃለች ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ... 12.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-12T16:10+0300
2025-06-12T16:10+0300
2025-06-12T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0c/649660_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_dc9ef5fcd36691bd8c415b45b3a6ee33.jpg
ሩሲያ ለሴኔጋል ትምህርት መነሳሳት አርዓያ መሆን ትችላለች ሲሉ ሚኒስትሩ ገለፁየሴኔጋል የትምህርት ሚኒስትር ሙስታፋ ማምባ ጉራሲ ሩሲያ ለአፍሪካውያን ቅርብ የሆኑትን የቤተሰብ እሴቶች፣ ባሕል እና ተፈጥሮን ትጠብቃለች ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡የአፍሪካ ሀገራት በተለያዩ አቅጣጫዎች ላይ ቢሆኑም "ተመሳሳይ እሴቶችን ይሻሉ” ያሉት ሚኒስትሩ፤ ከሩሲያ የምወስደው ከባሕል፣ ወግ፣ ሉዓላዊነት እንዲሁም ክብር ጋር ያላትን ቁርኝት ነው" ብለዋል።በሩሲያ ካዛን በተካሄደው ዓለም አቀፍ የትምህርት ሚኒስትሮች መድረክ ላይ የሚገኙት ሙስታፋ ማምባ ጉራሲ፤ ከተማዋ የሰላማዊ መስተጋብር መገለጫ እንደሆነች በአጽዕኖት ተናግረዋል።"50% የሚጠጋው ሙስሊም እና 50% ክርስቲያን ሕዝብ ነው ያለው። ይህ የሚያሳየው አብረን መኖር እንደምንችል ነው፤ የጋራ መከባበር ከሁሉም በላይ አስፈላጊ ነገር ነው። የሰላም ባሕል ለመፍጠር እነዚህ መርሆዎች በትምህርት ቤቶች ውስጥ መስረጽ አለባቸው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ ለሴኔጋል ትምህርት መነሳሳት አርዓያ መሆን ትችላለች ሲሉ ሚኒስትሩ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ለሴኔጋል ትምህርት መነሳሳት አርዓያ መሆን ትችላለች ሲሉ ሚኒስትሩ ገለፁ
2025-06-12T16:10+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0c/649660_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_23d70b31bd90f6bd8d51788127cf0cc4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ለሴኔጋል ትምህርት መነሳሳት አርዓያ መሆን ትችላለች ሲሉ ሚኒስትሩ ገለፁ
16:10 12.06.2025 (የተሻሻለ: 16:34 12.06.2025) ሩሲያ ለሴኔጋል ትምህርት መነሳሳት አርዓያ መሆን ትችላለች ሲሉ ሚኒስትሩ ገለፁ
የሴኔጋል የትምህርት ሚኒስትር ሙስታፋ ማምባ ጉራሲ ሩሲያ ለአፍሪካውያን ቅርብ የሆኑትን የቤተሰብ እሴቶች፣ ባሕል እና ተፈጥሮን ትጠብቃለች ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
የአፍሪካ ሀገራት በተለያዩ አቅጣጫዎች ላይ ቢሆኑም "ተመሳሳይ እሴቶችን ይሻሉ” ያሉት ሚኒስትሩ፤ ከሩሲያ የምወስደው ከባሕል፣ ወግ፣ ሉዓላዊነት እንዲሁም ክብር ጋር ያላትን ቁርኝት ነው" ብለዋል።
በሩሲያ ካዛን በተካሄደው ዓለም አቀፍ የትምህርት ሚኒስትሮች መድረክ ላይ የሚገኙት ሙስታፋ ማምባ ጉራሲ፤ ከተማዋ የሰላማዊ መስተጋብር መገለጫ እንደሆነች በአጽዕኖት ተናግረዋል።
"50% የሚጠጋው ሙስሊም እና 50% ክርስቲያን ሕዝብ ነው ያለው። ይህ የሚያሳየው አብረን መኖር እንደምንችል ነው፤ የጋራ መከባበር ከሁሉም በላይ አስፈላጊ ነገር ነው። የሰላም ባሕል ለመፍጠር እነዚህ መርሆዎች በትምህርት ቤቶች ውስጥ መስረጽ አለባቸው" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X