https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የእርሻ ፋይናንስ እና ኢንሹራንስ ተደራሽነትን ለማስፋት አዲስ የመንግሥት አካል ማቋቋሟን አስታወቀች
ኢትዮጵያ የእርሻ ፋይናንስ እና ኢንሹራንስ ተደራሽነትን ለማስፋት አዲስ የመንግሥት አካል ማቋቋሟን አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የእርሻ ፋይናንስ እና ኢንሹራንስ ተደራሽነትን ለማስፋት አዲስ የመንግሥት አካል ማቋቋሟን አስታወቀችበግብርና ሚኒስቴር ሥር የተቋቋመው እና በተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም እና በጃፓን አለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ ድጋፍ የሚደረግለት ይህ... 12.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-12T14:47+0300
2025-06-12T14:47+0300
2025-06-12T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0c/648340_0:199:1280:919_1920x0_80_0_0_ae43d0f193d49c9ca225207fe06ac1e1.jpg
ኢትዮጵያ የእርሻ ፋይናንስ እና ኢንሹራንስ ተደራሽነትን ለማስፋት አዲስ የመንግሥት አካል ማቋቋሟን አስታወቀችበግብርና ሚኒስቴር ሥር የተቋቋመው እና በተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም እና በጃፓን አለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ ድጋፍ የሚደረግለት ይህ አዲስ ክፍል፤ በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ በአነስተኛ ማሳ ለሚያመርቱ አርሶና አርብቶ አደሮች የፋይናንስ አቅርቦት ተደራሽነትን የሚገድቡ ስርዓታዊ የገበያ እንቅፋቶችን ለመፍታት ያለመ ነው።የገጠር ፋይናንስ ክፍል ምርትና ምርታማነትን በመጨመር የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ አይነተኛ ሚና አለው ሲል የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል።የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ "የኢትዮጵያ መንግሥት ጠንካራ እና ሁሉን አቀፍ የገጠር ፋይናንስ እና ኢንሹራንስ ገበያዎችን በመገንባት ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተ ነው" ሲሉ በአነስተኛ ማሳ ለሚያመርቱ አርሶና አርብቶ አደሮች የፋይናንስ አቅርቦትን ተደራሽ ማድረግ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ላይ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/0c/648340_0:79:1280:1039_1920x0_80_0_0_6f3394b63520efddb2b22188e0ec1a6e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የእርሻ ፋይናንስ እና ኢንሹራንስ ተደራሽነትን ለማስፋት አዲስ የመንግሥት አካል ማቋቋሟን አስታወቀች
14:47 12.06.2025 (የተሻሻለ: 15:04 12.06.2025) ኢትዮጵያ የእርሻ ፋይናንስ እና ኢንሹራንስ ተደራሽነትን ለማስፋት አዲስ የመንግሥት አካል ማቋቋሟን አስታወቀች
በግብርና ሚኒስቴር ሥር የተቋቋመው እና በተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም እና በጃፓን አለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ ድጋፍ የሚደረግለት ይህ አዲስ ክፍል፤ በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ በአነስተኛ ማሳ ለሚያመርቱ አርሶና አርብቶ አደሮች የፋይናንስ አቅርቦት ተደራሽነትን የሚገድቡ ስርዓታዊ የገበያ እንቅፋቶችን ለመፍታት ያለመ ነው።
የገጠር ፋይናንስ ክፍል ምርትና ምርታማነትን በመጨመር የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ አይነተኛ ሚና አለው ሲል የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል።
የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ "የኢትዮጵያ መንግሥት ጠንካራ እና ሁሉን አቀፍ የገጠር ፋይናንስ እና ኢንሹራንስ ገበያዎችን በመገንባት ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተ ነው" ሲሉ በአነስተኛ ማሳ ለሚያመርቱ አርሶና አርብቶ አደሮች የፋይናንስ አቅርቦትን ተደራሽ ማድረግ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ላይ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X