🪖 አሜሪካ ስደተኞችን ከማስወጣት ጋር ተያያዞ በተነሳ ተቃውሞ ወደ ኢራቅና ሶሪያ ካላከችው የበለጡ ወታደሮችን ሎስ አንጀለስ አሠማርታለች ተባለ

ሰብስክራይብ

🪖 አሜሪካ ስደተኞችን ከማስወጣት ጋር ተያያዞ በተነሳ ተቃውሞ ወደ ኢራቅና ሶሪያ ካላከችው የበለጡ ወታደሮችን ሎስ አንጀለስ አሠማርታለች ተባለ

ኤቢሲ ኒውስ እንደዘገበው ወደ 4 ሺህ 800 የሚጠጉ የብሔራዊ ጥበቃ እና የዩኤስ የባህር ኃይል ወታደሮች በአሁኑ ጊዜ በሎስ አንጀለስ ይገኛሉ፡፡ ይህ ቁጥር በቅደም ተከተል በኢራቅ እና ሶሪያ ከተሠማሩት 2 ሺህ 500 እና 1 ሺህ 500 ወታደሮች ይበልጣል።

ሕገ-ወጥ ስደተኞች መታሠራቸውን ተከትሎ ተቃውሞዎች እየተባባሱ በመምጣታቸው ከምሽቱ 2 ሰዓት እስከ ንጋት 12 ሰዓት የሚቆይ የሰዓት እላፊ ገደብ ተጥሏል፡፡ ገደቡን የጣሱ የእስር ቅጣት እንደሚጠብቃቸው ተገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0