ሩሲያ እና አፍሪካ፦ ሩሲያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላት ግንኙነት ከልብ በመነጨ ወዳጅነት ላይ የተመሠረተ እና ምዕራቡ ዓለም ከሚከተለው ያረጀ አካሄድ የራቀ ነው ሲሉ የሩሲያ የትምህርት ሚኒስትር ተናገሩ

ሰብስክራይብ

ሩሲያ እና አፍሪካ፦ ሩሲያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላት ግንኙነት ከልብ በመነጨ ወዳጅነት ላይ የተመሠረተ እና ምዕራቡ ዓለም ከሚከተለው ያረጀ አካሄድ የራቀ ነው ሲሉ የሩሲያ የትምህርት ሚኒስትር ተናገሩ

የትምህርት ሚኒስትሩ ሰርጌይ ክራቭትሶቭ በካዛን በተካሄደው የትምህርት ሚኒስትሮች ፎረም ላይ ሩሲያ በትምህርት ዘርፉ ያላትን የጠራ ራዕይ ለስፑትኒክ አፍሪካ አጋርተዋል።

ሚኒስትሩ ምዕራቡ ዓለም አፍሪካን እንደሚበዘበዝ የሐብት ምንጭ ከመቁጠር በዘለለ ለሕዝቦቿ የትምህርት ዕድል እምብዛም እንደማይገደው በመግለጽ፤ የሩሲያ አካሄድ ግን ከዚህ የተለየ መሆኑን አንስተዋል።

"ዛሬ ከአፍሪካ ጋር ቅርብ ግንኙነት ለመፍጠር እና ምዕራቡ ዓለም አሕጉሪቱ ላይ ካለው የራስ ወዳድነት ስሜት በጸዳ አግባብ ለመርዳት የሚቻለንን ጥረት ሁሉ እናደርጋለን፤ ከፊታችን ብሩህ ጊዜ እንዳለም እርግጠኛ ነኝ" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0