ሩሲያ የኢቦላ ትኩሳትን በክልል እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለመከላከል ድጋፍ እያደረገች ነው ሲል የኡጋንዳ ጤና ሚኒስቴር ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ የኢቦላ ትኩሳትን በክልል እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለመከላከል ድጋፍ እያደረገች ነው ሲል የኡጋንዳ ጤና ሚኒስቴር ገለፀ
ሩሲያ የኢቦላ ትኩሳትን በክልል እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለመከላከል ድጋፍ እያደረገች ነው ሲል የኡጋንዳ ጤና ሚኒስቴር ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.06.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ የኢቦላ ትኩሳትን በክልል እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለመከላከል ድጋፍ እያደረገች ነው ሲል የኡጋንዳ ጤና ሚኒስቴር ገለፀ

ሩሲያ በሽታዎችን በፍጥነት መቆጣጠር እና ድንበር ተሻጋሪ ስርጭትን መከላከል ላይ ትኩረት በመስጠት፤ የኡጋንዳን የበሽታ የመከላከል አቅም ለማጠናክር እየረዳች ነው ሲሉ የኡጋንዳ ጤና ሚኒስቴር ቋሚ ፀሐፊ ዲያና አትዋይን ተናግረዋል።

ተላላፊ በሽታዎች ለዓለም አቀፍ ደህንነት ስጋት እንደሆኑ አጽንኦት በመስጠት፤ በበርካታ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ምክንያቶች የበሽታ ወረርሽኞች ይበልጥ እየከፉና እየተስፋፉ እንደሆነ ገልፀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0