“ትራምፕ ምርጫውን ሲያሸንፉ ግርግር ፈጣሪዎች ጸጥ ብለዋል” ሲሉ የኤለን መስክ አባት ተናገሩ

ሰብስክራይብ

“ትራምፕ ምርጫውን ሲያሸንፉ ግርግር ፈጣሪዎች ጸጥ ብለዋል” ሲሉ የኤለን መስክ አባት ተናገሩ

"ውዲያውኑ ሁሉም ሰው ሰላም መተንፈስ ጀመረ። ለመጪው ግዜም ተስፋ ያለ መሰለ" ሲሉ ኤሮል መስክ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

ሁከቱ ከቀነሰና ተቃዋሚዎች ከጠፉ በኋላ በቅርብ ሳምንታት በትራምፕ እና ልጃቸው መካከል ስለተፈጠርው ግጭት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡ ካሉበት አስቸጋሪ ሁኔታ አንጻር የሚጠበቅ ነው ብለዋል።

"አሁን 'ሊበራሎች' ወይም 'ሁከት ፈጣሪዎች' የሚባሉት ድምጻቸውም ሆነ ምልክታቸው የለም። አንዱ ዋሻ ውስጥ ሄደው ተደብቀዋል" ሲሉ ደምድመዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0