#viral| ከጅቡቲ ወደብ ተጭና ሀገር ቤት የገባችው ጣና ነሽ ፪ ዘመናዊ ጀልባ ትናንት አዳማ ደረሰች

ሰብስክራይብ

#viral| ከጅቡቲ ወደብ ተጭና ሀገር ቤት የገባችው ጣና ነሽ ፪ ዘመናዊ ጀልባ ትናንት አዳማ ደረሰች

ዘመናዊ የሕዝብ ትራንስፖርት ጀልባዋ፤ 38 ሜትር ርዝመት እና በአንድ ግዜ 188 ሰዎችን የመጫን አቅም አላት።

"ጣና ነሽ ፪" የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በጣና ሐይቅ ላይ ለመጓጓዣ እንድትውል የገዛት ነች።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0