በመጪው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምርጫ የዕጩዎች ምዝገባ ሙሉ በሙሉ በቴክኖሎጂ እንደሚከናወን ተገለፀ
15:05 10.06.2025 (የተሻሻለ: 15:24 10.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበመጪው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምርጫ የዕጩዎች ምዝገባ ሙሉ በሙሉ በቴክኖሎጂ እንደሚከናወን ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በመጪው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምርጫ የዕጩዎች ምዝገባ ሙሉ በሙሉ በቴክኖሎጂ እንደሚከናወን ተገለፀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሃይሉ በሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የዕጩዎችንና የመራጮችን ምዝገባ ለማከናወን መተግበሪያዎች መበልጸጋቸውን ተናግረዋል።
ቴክኖሎጂው መራጮች እንዲሁም ዕጩዎች ካሉበት ቦታ ሆነው እንዲመዘገቡ ከማስቻሉ ባሻገር ወጪን፣ ጊዜንና ጉልበትን እንደሚቀንስም ተገልጿል፡፡
የቦርዱ ሃላፊዎች መተግበሪያዎቹ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ናቸው ማለታቸውን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X