ናይጄሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የምድር የነዳጅ ኤክስፖርት በማድረግ ታሪክ መስራቷን አስታወቀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱናይጄሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የምድር የነዳጅ ኤክስፖርት በማድረግ ታሪክ መስራቷን አስታወቀች
ናይጄሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የምድር የነዳጅ ኤክስፖርት በማድረግ ታሪክ መስራቷን አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.06.2025
ሰብስክራይብ

ናይጄሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የምድር የነዳጅ ኤክስፖርት በማድረግ ታሪክ መስራቷን አስታወቀች

በደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል የሚገኘው የኦታኪክፖ ተርሚናል መጋቢት 9 ተመርቋል፡፡ በ50 ዓመታት ውስጥ የተከፈተ የመጀመሪያው ብሔራዊ የምድር ነዳጅ ማስተላለፊያ ተርሚናል ነው።

የማምረት አቅም፡ በቀን 360 ሺህ በርሜል።

መሠረተ ልማት፡ 750 ሺህ በርሜል የማከማቸት አቅም (እስከ 3 ሚሊየን ሊሰፋ ይችላል)።

ኢንቨስትመንት፡ 400 ሚሊየን ዶላር (የመጀመሪያ ምዕራፍ)፤ ቀጣዩ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር።

ዲዛይን፡ በናይጄሪያው ኩባንያ ግሪን ኢነርጂ ኢንተርናሽናል ሊሚትድ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0