https://amh.sputniknews.africa
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ80 በላይ ተጨማሪ አገልግሎቶችን ወደ ሥራ ሊያስገባ ነው
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ80 በላይ ተጨማሪ አገልግሎቶችን ወደ ሥራ ሊያስገባ ነው
Sputnik አፍሪካ
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ80 በላይ ተጨማሪ አገልግሎቶችን ወደ ሥራ ሊያስገባ ነውባለፈው ሚያዝያ ወር በ12 ተቋማት 41 አገልግሎቶችን በመስጠት ሥራ ጀመረ ሲሆን ካለንበት ሰኔ ወር ጀምሮ ተጨማሪ 83 አገልግሎቶችን የሚሰጡ 23 ተቋማት ሥራ... 09.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-09T14:59+0300
2025-06-09T14:59+0300
2025-06-09T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/09/627240_0:50:960:590_1920x0_80_0_0_fdf090ba9384bc4b818198ed1abb48e6.jpg
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ80 በላይ ተጨማሪ አገልግሎቶችን ወደ ሥራ ሊያስገባ ነውባለፈው ሚያዝያ ወር በ12 ተቋማት 41 አገልግሎቶችን በመስጠት ሥራ ጀመረ ሲሆን ካለንበት ሰኔ ወር ጀምሮ ተጨማሪ 83 አገልግሎቶችን የሚሰጡ 23 ተቋማት ሥራ ይጀምራሉ ተብሏል፡፡በማዕከሉ የሚገኙት ተቋማት አገልግሎቶች የተሳሰሩ በመሆናቸው የተገልጋዮችን እንግልት አስቀርተዋል ያሉት የተቋሙ ዳይሬክተር አቶ አንተነህ ማሞ፤ ባለፈው አንድ ወር ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች አገልግሎት ማግኘታቸውን ገልጸዋል፡፡ ኃላፊው እስካሁን የተገልጋዮች እርካታ 91 በመቶ ነው ማለታቸውን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/09/627240_54:0:907:640_1920x0_80_0_0_c1f98168c45099a8833ac3681cf509a4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ80 በላይ ተጨማሪ አገልግሎቶችን ወደ ሥራ ሊያስገባ ነው
14:59 09.06.2025 (የተሻሻለ: 15:34 09.06.2025) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ80 በላይ ተጨማሪ አገልግሎቶችን ወደ ሥራ ሊያስገባ ነው
ባለፈው ሚያዝያ ወር በ12 ተቋማት 41 አገልግሎቶችን በመስጠት ሥራ ጀመረ ሲሆን ካለንበት ሰኔ ወር ጀምሮ ተጨማሪ 83 አገልግሎቶችን የሚሰጡ 23 ተቋማት ሥራ ይጀምራሉ ተብሏል፡፡
በማዕከሉ የሚገኙት ተቋማት አገልግሎቶች የተሳሰሩ በመሆናቸው የተገልጋዮችን እንግልት አስቀርተዋል ያሉት የተቋሙ ዳይሬክተር አቶ አንተነህ ማሞ፤ ባለፈው አንድ ወር ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች አገልግሎት ማግኘታቸውን ገልጸዋል፡፡ ኃላፊው እስካሁን የተገልጋዮች እርካታ 91 በመቶ ነው ማለታቸውን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X