ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የፈጀ የውሃ ቁፋሮ ማጠናቀቁን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱከ50 ሚሊየን ብር በላይ የፈጀ የውሃ ቁፋሮ ማጠናቀቁን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የፈጀ የውሃ ቁፋሮ ማጠናቀቁን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.06.2025
ሰብስክራይብ

ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የፈጀ የውሃ ቁፋሮ ማጠናቀቁን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

የመከላከያ መሀንዲስ ዋና መምሪያ በሰሜን ወሎ ዞን ድሬ ሮቃ የተባለ ቦታ ያካሄደው ጥልቅ የመጠጥ ውሃ ቁፋሮ ለአካባቢው ነዋሪዎች አገልግሎት ላይ ይውላል።

ፕሮጀክቱ የድሬ ሮቃን ሕዝብ ንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ፍላጎት ለማሟላት በኢፌዴሪ መከላከያ ከፍተኛ አመራሮች ውሳኔና በሰሜን ምስራቅ ዕዝ የግዳጅ ቀጣና የተከናወነ እንደሆነ መከላከያ በማሕበራዊ ገጹ አስታውቋል፡፡

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0