የሩሲያ የ2050 የባህር ኃይል ልማት ስትራቴጂ ጸደቀ
12:37 09.06.2025 (የተሻሻለ: 12:54 09.06.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ የ2050 የባህር ኃይል ልማት ስትራቴጂ ጸደቀ
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እ.አ.አ እስከ 2050 ድረስ ተግባራዊ የሚደረገውን የሀገሪቱን አዲስ የባህር ኃይል ልማት ስትራቴጂ አፅድቀዋል።
አዲሱ ስትራቴጂ በዘመናዊ ታሪክ ውስጥ በዓይነቱ የመጀመሪያው መሆኑን የፕሬዝዳንቱ ረዳት ኒኮላይ ፓትሩሼቭ ተናግረዋል።
ስትራቴጂው የሀገሪቱን ወቅታዊ የባህር ኃይል ሁኔታ እና አቅም የፈተሸ፣ ከልዩ ወታደራዊ ዘመቻው የተገኙ ትምህርቶችን የቀመረ እና መርከቦች ወደፊት ለውጊያ የሚያስፈልጋቸው አጠቃላይ መስፈርት ከግንዛቤ ውስጥ ያስገባ መሆኑን ፓትሩሼቭ ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X