ዒድ አል-አድሃ2025፡ የምህረት ማዕበል በሴኔጋል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዒድ አል-አድሃ2025፡ የምህረት ማዕበል በሴኔጋል
ዒድ አል-አድሃ2025፡ የምህረት ማዕበል በሴኔጋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.06.2025
ሰብስክራይብ

ዒድ አል-አድሃ2025፡ የምህረት ማዕበል በሴኔጋል

የሴኔጋሉ ፕሬዝዳንት ባሲሩ ዲዮማዬ ፋዬ ለ1 ሺህ 466 የሕግ ታራሚዎች ፕሬዝዳንታዊ ይቅርታ አድረገዋል፡፡

ምህረት ከተሰጣቸው መካከል፡-

🟠የመጀመሪያ ጊዜ ወንጀለኞች፣

🟠የተሃድሶ ማስረጃ ያላቸው ግለሰቦች፣

🟠አረጋውያን ወይም በጠና የታመሙ እስረኞች ይገኙበታል።

ምህረቱ እነዚህ ዜጎች ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዲገናኙ እና ወደ ሕብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ያስችላቸዋል ሲል የፕሬዝዳንቱ የፕሬስ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0