ኢራን በእስራኤል ላይ የመረጃ ድል እንደተቀዳጀች ይፋ አደረገች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢራን በእስራኤል ላይ የመረጃ ድል እንደተቀዳጀች ይፋ አደረገች
ኢራን በእስራኤል ላይ የመረጃ ድል እንደተቀዳጀች ይፋ አደረገች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.06.2025
ሰብስክራይብ

 ኢራን በእስራኤል ላይ የመረጃ ድል እንደተቀዳጀች ይፋ አደረገች

የኢራን የደህንነት ሚኒስቴር ያልተጠበቀ የስለላ መረጃ አውጥቷል!

የደህንነት ሚኒስትሩ እስማኤል ካቲብ በቅርቡ ኢራን ስላሳካችው እጅግ ከፍተኛ ኦፕሬሽን ለብሔራዊ መገናኛ ብዙኃን ከተናገሯቸው፦

▪በሺዎች የሚቆጠሩ የእስራኤል ወታደራዊ፣ የኒውክሌር እና ሳይንሳዊ ዘርፍ ሰነዶች በኢራን እጅ ገብተዋል።

▪እስራኤል ከአሜሪካ እና ከምዕራባውያን ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት በተመለከተ ወሳኝ መረጃም ተገኝቷል።

▪ሰነዶቹ የኢራንን የማጥቃት አቅም በእጅጉ የሚያሳዳጉ መጠነ ሰፊ አንደምታ ያላቸው ናቸው።

▪ፋይሎቹ በኢራን እጅ እንዴት ሊገቡ ቻሉ? በሚስጥር ተይዟል፤ ሚስጥር ሆኖም ይቀጥላል።

▪ይህ ውስብስብና ብዙ ገፅታ ያለው ኦፕሬሽን ለእስራኤል የደህንነት መረብ ከፍተኛ ጉዳት አለው።

▪አንዳንድ ሰነዶች በቅርቡ ይፋ ይሆናሉ።

ሚዛኑን ያናዋጠ ግዙፍ የመረጃ ኦፕሬሽን። ግኝቱ በኢራን እጅ ገብቷል፤ ይህም ገና ጅምር ነው ተብሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0