ኢትዮጵያ ወደ ህንድ የምትልከውን የማዕድን ምርት እንድታሳድግ ተጠየቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ወደ ህንድ የምትልከውን የማዕድን ምርት እንድታሳድግ ተጠየቀ
ኢትዮጵያ ወደ ህንድ የምትልከውን የማዕድን ምርት እንድታሳድግ ተጠየቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.06.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ወደ ህንድ የምትልከውን የማዕድን ምርት እንድታሳድግ ተጠየቀ

ኢትዮጵያ እና ህንድ የማዕድን ወጪ ንግድ እና የኢንቨስትመንት ዕድሎችን የተመለከተ ፍኖተ ካርታ ይፋ አድርገዋል። 

ሁለቱ ሀገራት የጎለበተ የንግድ ግኑኝነት ቢኖራቸውም በማዕድን ዘርፍ ያለውን አቅም መጠቀም በተመለከተ ገና መሆናቸውን የማዕድን ሚኒስትር ደኤታ ሚሊዮን ማቲዎስ ተናግረዋል።

ኢትዮጵያ ጥሬ እቃ ብቻ ሳይሆን እሴት የተጨመረባቸውን ምርቶች ወደ ውጭ ለመላክ ሂደቶችን እያመቻቸች እንደሆነ መናገራቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጿል።

በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩማር ራይ በበኩላቸው ኒው ዴልሂ የኢትዮጵያን የማዕድን ዘርፍ በኢንቨስትመንት፣ በአቅም ግንባታ እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ለመደገፍ ዝግጁ ናት ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0