https://amh.sputniknews.africa
በሩሲያ-ዩክሬን አስከሬን ልውውጥ ቦታ ላይ
በሩሲያ-ዩክሬን አስከሬን ልውውጥ ቦታ ላይ
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያ-ዩክሬን አስከሬን ልውውጥ ቦታ ላይ"የምዕራባውያን ዋና ዋና የመገናኛ ብዙኃን ሳይገኙ መቅረታቸው" ተገለፀ "እንደተለመደው የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ከይፋዊ ትርክታቸው ጋር የሚጣጣም መረጃን ብቻ ነው የሚዘግቡት" ሲሉ ፈረንሳዊው ገለልተኛ... 08.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-08T16:09+0300
2025-06-08T16:09+0300
2025-06-08T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/08/619818_19:0:1160:642_1920x0_80_0_0_4f25db61b7ec836d1afb92f00cfde4aa.jpg
በሩሲያ-ዩክሬን አስከሬን ልውውጥ ቦታ ላይ"የምዕራባውያን ዋና ዋና የመገናኛ ብዙኃን ሳይገኙ መቅረታቸው" ተገለፀ "እንደተለመደው የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ከይፋዊ ትርክታቸው ጋር የሚጣጣም መረጃን ብቻ ነው የሚዘግቡት" ሲሉ ፈረንሳዊው ገለልተኛ ጋዜጠኛ ቲየሪ ቶዲኖር የዩክሬን ወታደሮች ይፋዊ የአስከሬን ርክክብን አስመልክቶ በነበረ ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ቶዲኖር በትናንትናው ዕለት ዩክሬን የራሷን ተዋጊዎች አስከሬን ለመቀበል እና የሩሲያ ወታደሮችን አስከሬን ለማስረከብ በሥፍራው ባለመገኘቷ የልውውጥ ስምምነቱ ሳይፈፀም ሊቀር እንደሚችል ገልጿል። "አይሳካም ብዬ አስባለሁ፤ ዋናኛ ምክንያቱም በጀት (ከካሳ) ጋር የተገናኘ ነው። እነዚህ ሰዎች በህይወት ያሉትን የሞቱትንም ለማክበር ፈቃደኛ የሆኑ አይመስሉም" ሲሉ ቶዲኖር ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/08/619818_162:0:1018:642_1920x0_80_0_0_5ff4bc7fd5cf68fbc1b2c785ff3ab447.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሩሲያ-ዩክሬን አስከሬን ልውውጥ ቦታ ላይ
16:09 08.06.2025 (የተሻሻለ: 16:34 08.06.2025) በሩሲያ-ዩክሬን አስከሬን ልውውጥ ቦታ ላይ
"የምዕራባውያን ዋና ዋና የመገናኛ ብዙኃን ሳይገኙ መቅረታቸው" ተገለፀ
"እንደተለመደው የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ከይፋዊ ትርክታቸው ጋር የሚጣጣም መረጃን ብቻ ነው የሚዘግቡት" ሲሉ ፈረንሳዊው ገለልተኛ ጋዜጠኛ ቲየሪ ቶዲኖር የዩክሬን ወታደሮች ይፋዊ የአስከሬን ርክክብን አስመልክቶ በነበረ ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ቶዲኖር በትናንትናው ዕለት ዩክሬን የራሷን ተዋጊዎች አስከሬን ለመቀበል እና የሩሲያ ወታደሮችን አስከሬን ለማስረከብ በሥፍራው ባለመገኘቷ የልውውጥ ስምምነቱ ሳይፈፀም ሊቀር እንደሚችል ገልጿል።
"አይሳካም ብዬ አስባለሁ፤ ዋናኛ ምክንያቱም በጀት (ከካሳ) ጋር የተገናኘ ነው። እነዚህ ሰዎች በህይወት ያሉትን የሞቱትንም ለማክበር ፈቃደኛ የሆኑ አይመስሉም" ሲሉ ቶዲኖር ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X