የከተማ እና ገጠር የሴፊቲኔት መርሃ ግብር ከ10 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ እያደረገ እንደሆነ ተገለፀ
14:50 08.06.2025 (የተሻሻለ: 15:04 08.06.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየከተማ እና ገጠር የሴፊቲኔት መርሃ ግብር ከ10 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ እያደረገ እንደሆነ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የከተማ እና ገጠር የሴፊቲኔት መርሃ ግብር ከ10 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ እያደረገ እንደሆነ ተገለፀ
የፋይናንስ ሚኒስትር አህመድ ሸዴ መንግሥት ከፍተኛ የበጀት ድጎማ በማድረግ የውጭ ምንዛሪ ተመኑ በገበያ በመወሰኑ ምክንያት ሊፈጠር የሚችለውን ጫና እንደተቋቋመ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልፀዋል።
ለነዳጅ፣ ማዳበሪያ፣ ዘይትና ስኳር እንዲሁም መሠረታዊ የመድኃኒት አቅርቦትን ጨምሮ በሌሎችም ድጎማ እያደረገ መሆኑን አንስተዋል።
የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በበጀት ዓመቱ የ8 ነጥብ 4 በመቶ እድገት ያስመዘግባል ተብሎ ይጠበቃል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X