የከተማ እና ገጠር የሴፊቲኔት መርሃ ግብር ከ10 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ እያደረገ እንደሆነ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየከተማ እና ገጠር የሴፊቲኔት መርሃ ግብር ከ10 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ እያደረገ እንደሆነ ተገለፀ
የከተማ እና ገጠር የሴፊቲኔት መርሃ ግብር ከ10 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ እያደረገ እንደሆነ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.06.2025
ሰብስክራይብ

የከተማ እና ገጠር የሴፊቲኔት መርሃ ግብር ከ10 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ እያደረገ እንደሆነ ተገለፀ

የፋይናንስ ሚኒስትር አህመድ ሸዴ መንግሥት ከፍተኛ የበጀት ድጎማ በማድረግ የውጭ ምንዛሪ ተመኑ በገበያ በመወሰኑ ምክንያት ሊፈጠር የሚችለውን ጫና እንደተቋቋመ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልፀዋል።

ለነዳጅ፣ ማዳበሪያ፣ ዘይትና ስኳር እንዲሁም መሠረታዊ የመድኃኒት አቅርቦትን ጨምሮ በሌሎችም ድጎማ እያደረገ መሆኑን አንስተዋል።

የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በበጀት ዓመቱ የ8 ነጥብ 4 በመቶ እድገት ያስመዘግባል ተብሎ ይጠበቃል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0