ኢትዮጵያ በክሪፕቶ ግብይቶች ላይ ቁጥጥር ማድረግ ልትጀምር ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በክሪፕቶ ግብይቶች ላይ ቁጥጥር ማድረግ ልትጀምር ነው
ኢትዮጵያ በክሪፕቶ ግብይቶች ላይ ቁጥጥር ማድረግ ልትጀምር ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.06.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በክሪፕቶ ግብይቶች  ላይ ቁጥጥር ማድረግ ልትጀምር ነው

ሀገሪቱ በአሁኑ ወቅት በቨርችዋል ግብይት ላይ ክልከላ ብታስቀምጥም አስፈላጊውን የሕግ እና የቁጥጥር ማዕቀፍ ወደ ሥራ ለማስገባት ዝግጅት መደረጉን የኢትዮጵያ የፋይናንስ መረጃ አገልግሎት አስታውቋል።

የአገልግሎቱ ኃላፊ ሙሉቀን አማረ "ከኢትዮጵያ ብር ወጪ በቨርቹዋል መገበያያ ልውውጥ ማድረግ ኢትዮጵያ ውስጥ ክልክል ነው፤ ላልተፈቀደ ንግድ ለመዘጋጀት ስልጠና እየሰጠን ነው" ሲሉ በቅርቡ በተካሄደው የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርን መከላከል ስብሰባ ላይ ለሀገር ውስጥ ጋዜጣ ተናግረዋል።

ግልፅ የቁጥጥር ማዕቀፍ መኖር እንዳለበት አጽንኦት የሰጡት ኃላፊው፤ "የክሪፕቶ ግብይት "

ወደፊት ሕጋዊ የሚሆን ከሆነ" ተገቢ ቁጥጥር ሊኖር እንደሚገባና "ክልከላው የሚቀጥል ከሆነ ሕግ ለማስከበር እና አጥፊዎችን ለመቅጣት የሚያስችል ስርዓት ሊኖር ይገባል" ሲሉ ገልጸዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0