https://amh.sputniknews.africa
"ገንዘብ የላቸውም"፦ ኪዬቭ ለምን የወታደሮቿን አስከሬን አትወስድም?
"ገንዘብ የላቸውም"፦ ኪዬቭ ለምን የወታደሮቿን አስከሬን አትወስድም?
Sputnik አፍሪካ
"ገንዘብ የላቸውም"፦ ኪዬቭ ለምን የወታደሮቿን አስከሬን አትወስድም? "የዘለንስኪ አገዛዝ ለአንድ ወታደር ቤተሰብ 3 ሺህ ዶላር አካባቢ መክፈል አለበት፤ ስለዚህ 6 ሺህ ሬሳዎች ቢቀበል አስቡት" ሲሉ ሆላንዳዊ ነፃ ጋዜጠኛ ሶንጃ ቫን ዴን ኢንዴ... 08.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-08T12:42+0300
2025-06-08T12:42+0300
2025-06-08T14:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/08/618329_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_c888379279ce7c569704f24d7d0dbb45.jpg
"ገንዘብ የላቸውም"፦ ኪዬቭ ለምን የወታደሮቿን አስከሬን አትወስድም? "የዘለንስኪ አገዛዝ ለአንድ ወታደር ቤተሰብ 3 ሺህ ዶላር አካባቢ መክፈል አለበት፤ ስለዚህ 6 ሺህ ሬሳዎች ቢቀበል አስቡት" ሲሉ ሆላንዳዊ ነፃ ጋዜጠኛ ሶንጃ ቫን ዴን ኢንዴ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግርዋል። ሩሲያ አስከሬኑን ለዩክሬን ለመስጠት በምትጠባበቅበት ብራያንስክ ክልል ውስጥ የሚገኙት ቫን ዴን ኢንዴ ወታደራዊ ኪሳራውን እያቃለለ ያለው የኪዬቭ አገዛዝ፤ ይህን ያህል ቁጥር ያለው አካል መቀበል እንደሚያሳጣው ገልጸዋል። ሁኔታውን "አስከፊ" በማለት የገለፁት ጋዜጠኛዋ፤ አስከሬኖችን አለመቀበል ወንጀል መሆኑን አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"ገንዘብ የላቸውም"፦ ኪዬቭ ለምን የወታደሮቿን አስከሬን አትወስድም?
Sputnik አፍሪካ
"ገንዘብ የላቸውም"፦ ኪዬቭ ለምን የወታደሮቿን አስከሬን አትወስድም?
2025-06-08T12:42+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/08/618329_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_00aa27912ea4681d669190cdea7648f1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"ገንዘብ የላቸውም"፦ ኪዬቭ ለምን የወታደሮቿን አስከሬን አትወስድም?
12:42 08.06.2025 (የተሻሻለ: 14:04 08.06.2025) "ገንዘብ የላቸውም"፦ ኪዬቭ ለምን የወታደሮቿን አስከሬን አትወስድም?
"የዘለንስኪ አገዛዝ ለአንድ ወታደር ቤተሰብ 3 ሺህ ዶላር አካባቢ መክፈል አለበት፤ ስለዚህ 6 ሺህ ሬሳዎች ቢቀበል አስቡት" ሲሉ ሆላንዳዊ ነፃ ጋዜጠኛ ሶንጃ ቫን ዴን ኢንዴ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግርዋል።
ሩሲያ አስከሬኑን ለዩክሬን ለመስጠት በምትጠባበቅበት ብራያንስክ ክልል ውስጥ የሚገኙት ቫን ዴን ኢንዴ ወታደራዊ ኪሳራውን እያቃለለ ያለው የኪዬቭ አገዛዝ፤ ይህን ያህል ቁጥር ያለው አካል መቀበል እንደሚያሳጣው ገልጸዋል።
ሁኔታውን "አስከፊ" በማለት የገለፁት ጋዜጠኛዋ፤ አስከሬኖችን አለመቀበል ወንጀል መሆኑን አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X