ሩሲያ ከዩክሬን ጋር የጦር እስረኞችን መለዋወጥ እና አስከሬኖችን በማስተላለፍ ስምምነቶችን ለመፈጸም ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ ከዩክሬን ጋር የጦር እስረኞችን መለዋወጥ እና አስከሬኖችን በማስተላለፍ ስምምነቶችን ለመፈጸም ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
ሩሲያ ከዩክሬን ጋር የጦር እስረኞችን መለዋወጥ እና አስከሬኖችን በማስተላለፍ ስምምነቶችን ለመፈጸም ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.06.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ ከዩክሬን ጋር የጦር እስረኞችን መለዋወጥ እና አስከሬኖችን በማስተላለፍ ስምምነቶችን ለመፈጸም ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

የሚኒስቴሩ ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፡-

▪የሩሲያ ወገን በኢስታንቡል በተደረጉት ስምምነቶች መሠረት የመጀመሪያውን ዙር የዩክሬን ጦር ኃይሎች ወታደሮች አስከሬኖችን ወደ ልውውጥ ቦታ አድርሷል።

▪የዩክሬን ወታደሮች አስከሬኖችን የጫኑ ባቡሮች ዛሬ መንቀሳቀስ ይጀምራሉ፤ የሩሲያ ወገን ልውውጡ እንደሚካሄድ ከዩክሬን ኦፊሴላዊ ማረጋገጫ እየጠበቀ ነው።

▪ሩሲያ ከ6 ሺህ በላይ አስከሬኖችን ወደ ዩክሬን ለመመለስ ተዘጋጅታለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0