https://amh.sputniknews.africa
ሩዋንዳ ከማዕከላዊ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማሕበረሰብ መውጣቷን አስታወቀች
ሩዋንዳ ከማዕከላዊ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማሕበረሰብ መውጣቷን አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ሩዋንዳ ከማዕከላዊ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማሕበረሰብ መውጣቷን አስታወቀች ሀገሪቱ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ማሕበረሰቡን እንዳሻት ትጠመዝዛለች በማለት ለውሳኔዋ ምክንያት አቅርባለች። እርምጃው ኪንሻሳ ሩዋንዳ ከኢኳቶሪያል ጊኒ የማሕበረሰቡን... 08.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-08T10:51+0300
2025-06-08T10:51+0300
2025-06-08T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/08/616325_0:61:1280:781_1920x0_80_0_0_17d6502e76b2646e078430d4e0f0a8e3.jpg
ሩዋንዳ ከማዕከላዊ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማሕበረሰብ መውጣቷን አስታወቀች ሀገሪቱ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ማሕበረሰቡን እንዳሻት ትጠመዝዛለች በማለት ለውሳኔዋ ምክንያት አቅርባለች። እርምጃው ኪንሻሳ ሩዋንዳ ከኢኳቶሪያል ጊኒ የማሕበረሰቡን ፕሬዝዳንትነት እንዳትረከብ ማገዷን ተከትሎ የመጣ ነው። የሩዋንዳ ከማሕበረሰቡ መውጣት በማላቦ በተካሄደው 26ኛው መደበኛ ጉባኤ ላይ ይፋ ተደርጓል። ማሕበረሰቡ ኪጋሊ ለኤም23 ታጣቂ ቡድን የምታደርገውን ድጋፍ በተደጋጋሚ ያወግዝ እንደነበርም ተገልጿል። ሩዋንዳ ክሱን ታስተባብላለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/08/616325_79:0:1202:842_1920x0_80_0_0_f7bea18bb5fda656dfa158abd98e41ac.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩዋንዳ ከማዕከላዊ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማሕበረሰብ መውጣቷን አስታወቀች
10:51 08.06.2025 (የተሻሻለ: 11:34 08.06.2025) ሩዋንዳ ከማዕከላዊ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማሕበረሰብ መውጣቷን አስታወቀች
ሀገሪቱ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ማሕበረሰቡን እንዳሻት ትጠመዝዛለች በማለት ለውሳኔዋ ምክንያት አቅርባለች።
እርምጃው ኪንሻሳ ሩዋንዳ ከኢኳቶሪያል ጊኒ የማሕበረሰቡን ፕሬዝዳንትነት እንዳትረከብ ማገዷን ተከትሎ የመጣ ነው።
የሩዋንዳ ከማሕበረሰቡ መውጣት በማላቦ በተካሄደው 26ኛው መደበኛ ጉባኤ ላይ ይፋ ተደርጓል። ማሕበረሰቡ ኪጋሊ ለኤም23 ታጣቂ ቡድን የምታደርገውን ድጋፍ በተደጋጋሚ ያወግዝ እንደነበርም ተገልጿል። ሩዋንዳ ክሱን ታስተባብላለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X