የሩሲያ ጦር በእስረኞች ልውውጥ ዙሪያ ከዩክሬን የተሰጠ ምላሽ እንደሌለ አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ጦር በእስረኞች ልውውጥ ዙሪያ ከዩክሬን የተሰጠ ምላሽ እንደሌለ አስታወቀ
የሩሲያ ጦር በእስረኞች ልውውጥ ዙሪያ ከዩክሬን የተሰጠ ምላሽ እንደሌለ አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.06.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ጦር በእስረኞች ልውውጥ ዙሪያ ከዩክሬን የተሰጠ ምላሽ እንደሌለ አስታወቀ

የዩክሬን ወታደሮች አስከሬን እና የእስረኞች ልውውጥ ከኪዬቭ ምላሽ ባለመገኘቱ ሊከናወን አልቻለም ሲሉ የሩሲያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ዋና ዳይሬክቶሬት ኃላፊ አሌክሳንደር ዞሪን ተናግረዋል።

አክለውም ሩሲያ ልውውጡ እስከሚቀጥለው ሳምንት ሊራዘም እንደሚችል የሚገልጹ የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎችን እንደተመለከተችና ይፋዊ ማረጋገጫ በመጠባበቅ ላይ እንደምትገኝ ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0