https://amh.sputniknews.africa
ሞስኮ ወታደሮችን ለመመለስ ዝግጁ ሆና የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች ነው ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
ሞስኮ ወታደሮችን ለመመለስ ዝግጁ ሆና የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች ነው ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ሞስኮ ወታደሮችን ለመመለስ ዝግጁ ሆና የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች ነው ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሩሲያ የሞቱ የዩክሬን ወታደሮችን አስከሬን ለማስረከብ እና የእስረኞች ልውውጥ ለማድረግ ዝግጁ ብትሆንም፤ ኪዬቭ እስካሁን ፈቃደኛ አልሆነችም... 07.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-07T18:42+0300
2025-06-07T18:42+0300
2025-06-07T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/07/613881_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_b3c65b2d2bd898c58cf444884ae748fb.jpg
ሞስኮ ወታደሮችን ለመመለስ ዝግጁ ሆና የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች ነው ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሩሲያ የሞቱ የዩክሬን ወታደሮችን አስከሬን ለማስረከብ እና የእስረኞች ልውውጥ ለማድረግ ዝግጁ ብትሆንም፤ ኪዬቭ እስካሁን ፈቃደኛ አልሆነችም ሲሉ የሩሲያ ምክትል የመከላከያ ሚኒስትር አሌክሳንደር ፎሚን ተናግረዋል። ሩሲያ ዩክሬን በቅርቡ እነዚህን ሰብዓዊ እርምጃዎች ለማከናወን እንደምትወስን ተስፋ ታደርጋለች ሲሉም አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/07/613881_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_0851d32ed5b068de392b3416c2f6aab7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሞስኮ ወታደሮችን ለመመለስ ዝግጁ ሆና የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች ነው ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
18:42 07.06.2025 (የተሻሻለ: 19:04 07.06.2025) ሞስኮ ወታደሮችን ለመመለስ ዝግጁ ሆና የኪዬቭን ምላሽ እየጠበቀች ነው ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
ሩሲያ የሞቱ የዩክሬን ወታደሮችን አስከሬን ለማስረከብ እና የእስረኞች ልውውጥ ለማድረግ ዝግጁ ብትሆንም፤ ኪዬቭ እስካሁን ፈቃደኛ አልሆነችም ሲሉ የሩሲያ ምክትል የመከላከያ ሚኒስትር አሌክሳንደር ፎሚን ተናግረዋል።
ሩሲያ ዩክሬን በቅርቡ እነዚህን ሰብዓዊ እርምጃዎች ለማከናወን እንደምትወስን ተስፋ ታደርጋለች ሲሉም አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X