የኪዬቭ አገዛዝ በግንባር ላይ ለሞቱ ወታደሮች ቤተሰቦች ካሳ ለመክፈል አይፈልግም ሲሉ ማርጋሪታ ሲሞንያን ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኪዬቭ አገዛዝ በግንባር ላይ ለሞቱ ወታደሮች ቤተሰቦች ካሳ ለመክፈል አይፈልግም ሲሉ ማርጋሪታ ሲሞንያን ተናገሩ
የኪዬቭ አገዛዝ በግንባር ላይ ለሞቱ ወታደሮች ቤተሰቦች ካሳ ለመክፈል አይፈልግም ሲሉ ማርጋሪታ ሲሞንያን ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.06.2025
ሰብስክራይብ

የኪዬቭ አገዛዝ በግንባር ላይ ለሞቱ ወታደሮች ቤተሰቦች ካሳ ለመክፈል አይፈልግም ሲሉ ማርጋሪታ ሲሞንያን ተናገሩ

ዩክሬን የወታደሮቿን አስከሬን ለመመለስ እና እስረኞችን ለመለዋወጥ የማትፈልግበት ምክንያት ይህ ነው ሲሉ የስፑትኒክ ሚዲያ እናት ኩባንያ ሮሲያ ሴጎድኒያ ዋና አዘጋጅ ገልጸዋል።

"አባትና እናቶች ልጆቻቸውን በክብር ለመቅበር አይችሉም። በሕይወት ያሉትንም ማግኘት አይችሉም" ሲሉ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0