#viral | የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከዓለም ረጅሙን የባቡር ድልድይ አስመረቁ

ሰብስክራይብ

#viral | የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከዓለም ረጅሙን የባቡር ድልድይ አስመረቁ

359 ሜትር ከፍታ ያለው ድልድይ በሕንድ በሚተዳደረው ጃሙ እና ካሽሚር ክልል ውስጥ የሚገኘውን የችናብ ወንዝ የሚያሻግር ነው።

5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር የፈጀው ፕሮጀክቱ፤ 36 መሿለኪያዎች ያሉት ሲሆን 119 ኪ.ሜ ርቀት ይሸፍናል። ድልድዩ የካሽሚር ግዛትን ከቀረው የሕንድ ግዛት በማስተሳሰር የግንኙነትና የመሠረተ ልማት ዝርጋታን ያሳድጋል ሲሉ የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
#viral | የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከዓለም ረጅሙን የባቡር ድልድይ አስመረቁ - Sputnik አፍሪካ
1/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
#viral | የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከዓለም ረጅሙን የባቡር ድልድይ አስመረቁ - Sputnik አፍሪካ
2/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
#viral | የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከዓለም ረጅሙን የባቡር ድልድይ አስመረቁ - Sputnik አፍሪካ
3/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
#viral | የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከዓለም ረጅሙን የባቡር ድልድይ አስመረቁ - Sputnik አፍሪካ
4/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
#viral | የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከዓለም ረጅሙን የባቡር ድልድይ አስመረቁ - Sputnik አፍሪካ
5/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
#viral | የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከዓለም ረጅሙን የባቡር ድልድይ አስመረቁ - Sputnik አፍሪካ
6/6
1/6
2/6
3/6
4/6
5/6
6/6
አዳዲስ ዜናዎች
0