https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ኃይሎች በኩርስክ ክልል ሩስኮዬ ፖሬችኖዬ መንደር በፈፀሙት ወረራ የተረፈ ሰው አለመኖሩን የአካባቢው ባለሥልጣን ተናገሩ
የዩክሬን ኃይሎች በኩርስክ ክልል ሩስኮዬ ፖሬችኖዬ መንደር በፈፀሙት ወረራ የተረፈ ሰው አለመኖሩን የአካባቢው ባለሥልጣን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ኃይሎች በኩርስክ ክልል ሩስኮዬ ፖሬችኖዬ መንደር በፈፀሙት ወረራ የተረፈ ሰው አለመኖሩን የአካባቢው ባለሥልጣን ተናገሩ የአካባቢው አስተዳዳሪ በመንደሩ ፍርስራሾች ሥር የተገኙ የንፁሃን አስከሬኖች ማሰቃየትና የአስገድዶ መድፈር ምልክቶች... 06.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-06T21:17+0300
2025-06-06T21:17+0300
2025-06-06T21:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/06/605404_0:59:1280:779_1920x0_80_0_0_91386bf6059a0ecb0a047fb5f9f5e00f.jpg
የዩክሬን ኃይሎች በኩርስክ ክልል ሩስኮዬ ፖሬችኖዬ መንደር በፈፀሙት ወረራ የተረፈ ሰው አለመኖሩን የአካባቢው ባለሥልጣን ተናገሩ የአካባቢው አስተዳዳሪ በመንደሩ ፍርስራሾች ሥር የተገኙ የንፁሃን አስከሬኖች ማሰቃየትና የአስገድዶ መድፈር ምልክቶች እንደታየባቸው ገልፀዋል። ብዙዎች የእጅና እግር እንዲሁም የጎድን አጥንት ስብራት ደርሶባቸዋል ብለዋል። ከአካባቢው የሸሹ ሰዎች ሙሉ ቤተሰቦች በዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖች እንደተገደሉ ተናግረዋል። "ሩስኮዬ ፖሬችኖዬ እና ቼርካስኮዬ ፖሬችኖዬ መንደሮች ባለፈው መጋቢት ነጻ ሲወጡ በሥፍራው ከነበሩት 81 ሰዎች መካከል 48ቱ ሲሞቱ 24 ሰዎች የገቡበት አይታወቅም…በአጠቃላይ ከሩስኮዬ ፖሬችኖዬ መንደር የተረፈ ሰው የለም" ሲሉ የፖሬቼንስኪ መንደር አስተዳዳሪ ኢሌና ዣዳኖቫ በዓለም አቀፍ የቴሌኮንፈረንስ ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/06/605404_82:0:1199:838_1920x0_80_0_0_f853242253f206d1ce98dfee7135072a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ኃይሎች በኩርስክ ክልል ሩስኮዬ ፖሬችኖዬ መንደር በፈፀሙት ወረራ የተረፈ ሰው አለመኖሩን የአካባቢው ባለሥልጣን ተናገሩ
21:17 06.06.2025 (የተሻሻለ: 21:34 06.06.2025) የዩክሬን ኃይሎች በኩርስክ ክልል ሩስኮዬ ፖሬችኖዬ መንደር በፈፀሙት ወረራ የተረፈ ሰው አለመኖሩን የአካባቢው ባለሥልጣን ተናገሩ
የአካባቢው አስተዳዳሪ በመንደሩ ፍርስራሾች ሥር የተገኙ የንፁሃን አስከሬኖች ማሰቃየትና የአስገድዶ መድፈር ምልክቶች እንደታየባቸው ገልፀዋል። ብዙዎች የእጅና እግር እንዲሁም የጎድን አጥንት ስብራት ደርሶባቸዋል ብለዋል። ከአካባቢው የሸሹ ሰዎች ሙሉ ቤተሰቦች በዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖች እንደተገደሉ ተናግረዋል።
"ሩስኮዬ ፖሬችኖዬ እና ቼርካስኮዬ ፖሬችኖዬ መንደሮች ባለፈው መጋቢት ነጻ ሲወጡ በሥፍራው ከነበሩት 81 ሰዎች መካከል 48ቱ ሲሞቱ 24 ሰዎች የገቡበት አይታወቅም…በአጠቃላይ ከሩስኮዬ ፖሬችኖዬ መንደር የተረፈ ሰው የለም" ሲሉ የፖሬቼንስኪ መንደር አስተዳዳሪ ኢሌና ዣዳኖቫ በዓለም አቀፍ የቴሌኮንፈረንስ ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X