የአፍሪካ ሚዲያዎች ለምን በትርክት ዙሪያ መታገል ይኖርባቸዋል?

ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ሚዲያዎች ለምን በትርክት ዙሪያ መታገል ይኖርባቸዋል?

"የራስህን ትርክት ወደ ፊት ካላመጣክ  ሌላ ሰው በፈለገው መንገድ የቀረፀልህን ትርክት ትወስዳለህ" ሲሉ የደቡብ አፍሪካው ካትል-ዋች አፍሪካ ኩባንያ ኃላፊ ዞላኒ ግዊሊዛ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስረድተዋል።

የአፍሪካን የመረጃ ምህዳር ከምዕራባውያን ትርክቶች ለመከላከል የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች የሚከተሉትን ማድረግ አለባቸው ብለዋል፦

🟠 ሕብረተሰቡን ማንቃት፣

🟠 መረጃ በማጋራት "ግንባር ቀደም" መሆን።"

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0