https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ በዲጂታል አብዮት ወደኋላ አትቀርም ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ኃላፊ ተናገሩ
አፍሪካ በዲጂታል አብዮት ወደኋላ አትቀርም ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ኃላፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ በዲጂታል አብዮት ወደኋላ አትቀርም ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ኃላፊ ተናገሩ የካትል-ዋች አፍሪካ ኩባንያ ኃላፊው ዞላኒ ግዊሊዛ ከሩሲያ ዓለም አቀፍ የዲጂታል ፎረም ጎን ለጎን "የአፍሪካ ሀገራት የዲጂታል የወደፊት እጣ... 06.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-06T18:35+0300
2025-06-06T18:35+0300
2025-06-06T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/06/604103_0:158:720:563_1920x0_80_0_0_ab03b19c9e1745780c3e5188b02181a2.jpg
አፍሪካ በዲጂታል አብዮት ወደኋላ አትቀርም ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ኃላፊ ተናገሩ የካትል-ዋች አፍሪካ ኩባንያ ኃላፊው ዞላኒ ግዊሊዛ ከሩሲያ ዓለም አቀፍ የዲጂታል ፎረም ጎን ለጎን "የአፍሪካ ሀገራት የዲጂታል የወደፊት እጣ ፈንታቸውን የመፍጠር ፍላጎት እንጂ ተጠቃሚ ብቻ የመሆን ፍላጎት የላቸውም " ብለዋል። ግንቦት 28 እና 29 በኒዥኒ ኖቭጎሮድ እየተካሄደ ያለው ፎረም "ግልፅ መወያያ መድረክ" እንደሚፈጥር እና ተሳታፊዎች የሀገራቸውን የዲጂታል ዕድገት ለመደገፍ በዓለም አቀፍ የመረጃ ፍሰት መጠቀም የሚችሉበት እንደሆነ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ በዲጂታል አብዮት ወደኋላ አትቀርም ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ኃላፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ በዲጂታል አብዮት ወደኋላ አትቀርም ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ኃላፊ ተናገሩ
2025-06-06T18:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/06/604103_0:90:720:630_1920x0_80_0_0_d0de87857ca36859a628fa492a2ce2a2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ በዲጂታል አብዮት ወደኋላ አትቀርም ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ኃላፊ ተናገሩ
18:35 06.06.2025 (የተሻሻለ: 18:54 06.06.2025) አፍሪካ በዲጂታል አብዮት ወደኋላ አትቀርም ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ኃላፊ ተናገሩ
የካትል-ዋች አፍሪካ ኩባንያ ኃላፊው ዞላኒ ግዊሊዛ ከሩሲያ ዓለም አቀፍ የዲጂታል ፎረም ጎን ለጎን "የአፍሪካ ሀገራት የዲጂታል የወደፊት እጣ ፈንታቸውን የመፍጠር ፍላጎት እንጂ ተጠቃሚ ብቻ የመሆን ፍላጎት የላቸውም " ብለዋል።
ግንቦት 28 እና 29 በኒዥኒ ኖቭጎሮድ እየተካሄደ ያለው ፎረም "ግልፅ መወያያ መድረክ" እንደሚፈጥር እና ተሳታፊዎች የሀገራቸውን የዲጂታል ዕድገት ለመደገፍ በዓለም አቀፍ የመረጃ ፍሰት መጠቀም የሚችሉበት እንደሆነ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X