የስሎቫኪያ ፓርላማ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች እንዲነሱ ያስተላለፈው ውሳኔ መጠነ ሰፊ ውጤቶችን ሊያስከትል ይችላል ሲሉ የሩሲያ የሕግ አውጭ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየስሎቫኪያ ፓርላማ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች እንዲነሱ ያስተላለፈው ውሳኔ መጠነ ሰፊ ውጤቶችን ሊያስከትል ይችላል ሲሉ የሩሲያ የሕግ አውጭ ተናገሩ
የስሎቫኪያ ፓርላማ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች እንዲነሱ ያስተላለፈው ውሳኔ መጠነ ሰፊ ውጤቶችን ሊያስከትል ይችላል ሲሉ የሩሲያ የሕግ አውጭ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.06.2025
ሰብስክራይብ

የስሎቫኪያ ፓርላማ በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች እንዲነሱ ያስተላለፈው ውሳኔ መጠነ ሰፊ ውጤቶችን ሊያስከትል ይችላል ሲሉ የሩሲያ የሕግ አውጭ ተናገሩ

"በፓርላሜንታዊ የመንግሥት ስርዓት ባላት ሀገር ውስጥ በፓርላማ እና በአብዛኞቹ የሕግ አውጭዎች የጸደቀ በመሆኑ በጣም አስፈላጊ ውሳኔ ነው" ሲሉ የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ኮንስታንቲን ኮሳቼቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

አክለውም በሰነዱ መሠረት በአውሮፓ ሕብረት ድርጅቶች ውስጥ የሚካሄዱ የድምፅ አሰጣጥ ሂደቶችን ጨምሮ የስሎቫኪያ መንግሥት ውሳኔውን እንዲተገብር ይገደዳል ብለዋል።

በዩክሬን ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ የአውሮፓ ሕብረት በሩሲያ ላይ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ በርካታ የአንድ ወገን ማዕቀቦችን ጥሏል። የሩሲያ ኢኮኖሚ በእነዚህ ማዕቀቦች ውስጥም ሆኖ ጠንካራ እድገት ቢያሳይም የአፍሪካን ጨምሮ ለብዙ ሀገራት የስንዴ እና ማዳበሪያ አቅርቦትን አስተጓጉለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0