የሩሲያው ቫግነር ቡድን የማሊ ተልዕኮውን እንዳጠናቀቀ ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያው ቫግነር ቡድን የማሊ ተልዕኮውን እንዳጠናቀቀ ገለፀ
የሩሲያው ቫግነር ቡድን የማሊ ተልዕኮውን እንዳጠናቀቀ ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.06.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያው ቫግነር ቡድን የማሊ ተልዕኮውን እንዳጠናቀቀ ገለፀ

ቡድኑ ሁሉንም የክልል ዋና ከተሞች ወደ ሕጋዊ ባለስልጣናት ቁጥጥር በመመለስ ዋና ተግባሩን እንደተወጣ በመግለጫው አስታውቋል።

"ለ 3/5 ዓመታት [ተዋጊዎቻችን] ከማሊ ሕዝብ ጋር ትከሻ ለትከሻ በመሆን ሽብርተኝነትን ተዋግተዋል። ሲቪሉን ሕዝቡ ለዓመታት ሲያሸብሩ የነበሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ታጣቂዎችን እና አዛዦቻቸውን አስወግደናል። የሀገር ውስጥ አርበኞች መሬታቸውን ለመከላከል የሚያስችል ጠንካራ እና ዲሲፕሊን ያለው ሠራዊት እንዲፈጥሩ ረድተናል" ሲል መግለጫው አክሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0