የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ብራዚል በሚካሄደው የብሪክስ ስብሰባ ላይ እንደሚሳተፉ ታወቀ

ሰብስክራይብ

የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ብራዚል በሚካሄደው የብሪክስ ስብሰባ ላይ እንደሚሳተፉ ታወቀ

የሲሪል ራማፎሳ ቃል አቀባይ ቪንሰንት ማግዌንያ "ብሪክስ ደቡብ አፍሪካ ትኩረት በምታደርግባቸው ቁልፍ ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ለማድረግ ቁልፍ መድረክ ነው" ሲሉ ለሚዲያ ተናግረዋል።

በብራዚል የሊቀመንበርነት ዘመን የሚካሄደውን የብሪክስ ጉባኤ ሪዮ ዴጄኔሮ ከሰኔ 29 እስከ 30 ድረስ ታስተናግዳለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ብራዚል በሚካሄደው የብሪክስ ስብሰባ ላይ እንደሚሳተፉ ታወቀ
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ብራዚል በሚካሄደው የብሪክስ ስብሰባ ላይ እንደሚሳተፉ ታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.06.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0