የውጭ ወታደሮች ለአሸባሪ ቡድኖች ድጋፍ እያደረጉ ነው ሲል የማሊ ጦር ጠቅላይ አዛዥ ቢሮ ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየውጭ ወታደሮች ለአሸባሪ ቡድኖች ድጋፍ እያደረጉ ነው ሲል የማሊ ጦር ጠቅላይ አዛዥ ቢሮ ገለፀ
የውጭ ወታደሮች ለአሸባሪ ቡድኖች ድጋፍ እያደረጉ ነው ሲል የማሊ ጦር ጠቅላይ አዛዥ ቢሮ ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.06.2025
ሰብስክራይብ

የውጭ ወታደሮች ለአሸባሪ ቡድኖች ድጋፍ እያደረጉ ነው ሲል የማሊ ጦር ጠቅላይ አዛዥ ቢሮ ገለፀ

ኪዬቭ በሀገሪቱ ውስጥ በተፈጸሙ ጥቃቶች ውስጥ እጇ አለበት ለሚለው ውንጀላ የተሰጠ ምላሽ ነው።

"ባለፉት ሳምንታት አስከፊ እና ፈሪነት የተሞላባቸው ጥቃቶች እየተበራከቱ መጥተዋል። እነዚህ ወንጀሎች የተፈፀሙት ጥምረት የፈጠሩ ታጣቂ አሸባሪ ቡድኖች የመረጃ፣ የአሠራር፣ የሎጂስቲክስ እና የገንዘብ ድጋፍን ጨምሮ ከውስጥ እና ከውጭ ባገኙት ድጋፍ ነው" ሲል መግለጫው አመላክቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0