ጋናዊቷ ዶ/ር ደለሴ ሚሚ የአፍሪካ መድኃኒቶች ኤጀንሲ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱጋናዊቷ ዶ/ር ደለሴ ሚሚ የአፍሪካ መድኃኒቶች ኤጀንሲ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ
ጋናዊቷ ዶ/ር ደለሴ ሚሚ የአፍሪካ መድኃኒቶች ኤጀንሲ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.06.2025
ሰብስክራይብ

ጋናዊቷ ዶ/ር ደለሴ ሚሚ የአፍሪካ መድኃኒቶች ኤጀንሲ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ

የአፍሪካ ሕብረት ልዩ ኤጀንሲ የመጀመሪያ ዳይሬክተሩን የመረጠው ከግንቦት 25 እስከ 27 በሩዋንዳ ኪጋሊ በተካሄደው 2ኛው የአባል ሀገራት ጉባኤ ላይ ባካናወነው ምርጫ ነው።

ደለሴ ሚሚ ላለፉት ስምንት ዓመታት የጋና የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ኃላፊ ሆነው አገልግለዋል።

እ.ኤ.አ በ2019 በአፍሪካ ሕብረት የተቋቋመው ኤጀንሲ፤ በአህጉሪቱ የህክምና ምርት ብዛትና ጥራትን ለመጨመር አስቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0