ጋናዊቷ ዶ/ር ደለሴ ሚሚ የአፍሪካ መድኃኒቶች ኤጀንሲ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ
16:56 05.06.2025 (የተሻሻለ: 17:04 05.06.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ጋናዊቷ ዶ/ር ደለሴ ሚሚ የአፍሪካ መድኃኒቶች ኤጀንሲ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ
የአፍሪካ ሕብረት ልዩ ኤጀንሲ የመጀመሪያ ዳይሬክተሩን የመረጠው ከግንቦት 25 እስከ 27 በሩዋንዳ ኪጋሊ በተካሄደው 2ኛው የአባል ሀገራት ጉባኤ ላይ ባካናወነው ምርጫ ነው።
ደለሴ ሚሚ ላለፉት ስምንት ዓመታት የጋና የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ኃላፊ ሆነው አገልግለዋል።
እ.ኤ.አ በ2019 በአፍሪካ ሕብረት የተቋቋመው ኤጀንሲ፤ በአህጉሪቱ የህክምና ምርት ብዛትና ጥራትን ለመጨመር አስቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X