በማሊ የጦር ኃይል ላይ ከሚሰነዘሩ ጥቃቶች ጀርባ የዩክሬን የደኅንነት መስሪያ ቤት ሽብርተኞችን የማሰልጠን ተሳትፎ መኖሩን መረጃዎች አመላከቱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበማሊ የጦር ኃይል ላይ ከሚሰነዘሩ ጥቃቶች ጀርባ የዩክሬን የደኅንነት መስሪያ ቤት ሽብርተኞችን የማሰልጠን ተሳትፎ መኖሩን መረጃዎች አመላከቱ
በማሊ የጦር ኃይል ላይ ከሚሰነዘሩ ጥቃቶች ጀርባ የዩክሬን የደኅንነት መስሪያ ቤት ሽብርተኞችን የማሰልጠን ተሳትፎ መኖሩን መረጃዎች አመላከቱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.06.2025
ሰብስክራይብ

በማሊ የጦር ኃይል ላይ ከሚሰነዘሩ ጥቃቶች ጀርባ የዩክሬን የደኅንነት መስሪያ ቤት ሽብርተኞችን የማሰልጠን ተሳትፎ መኖሩን መረጃዎች አመላከቱ

የማሊ ወታደራዊ ኃይል በጂሃዲስቶች ላይ ካደረጋቸው ዘመቻዎች በአንዱ የዩክሬን የደኅንነት መሥሪያ ቤት የመረጃ ሰነዶችን እንዲሁም ከዩክሬን የሚዘወር ድሮን ማግኘቱን ፋሶ ጋዜጣ አስነብቧል።

የዩክሬን የወታደራዊ ደኅንነት ክፍል ጀማዓ ኑስርት አል-ኢስላም ተብሎ ከሚጠራው እና ከአልቃይ ጋር ግንኙነት ካለው ጂሃዲስት ቡድን ጋር የጠነከረ ትብብር እንዳለውም ከባማዳ የዜና ማሰራጫ የተገኘው መረጃ ያሳያል።

* በሩሲያ እና በሌሎች በርካታ ሀገራት በሽብርተኝነት የተፈሠጀ የጂሃዲስት ቡድን

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0