አውሮፓ በሚከተለው ፖሊሲ ሳቢያ ወደ ዩክሬን ግጭት ጠልቆ እየገባ መሆኑን የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአውሮፓ በሚከተለው ፖሊሲ ሳቢያ ወደ ዩክሬን ግጭት ጠልቆ እየገባ መሆኑን የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ
አውሮፓ በሚከተለው ፖሊሲ ሳቢያ ወደ ዩክሬን ግጭት ጠልቆ እየገባ መሆኑን የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.06.2025
ሰብስክራይብ

አውሮፓ በሚከተለው ፖሊሲ ሳቢያ ወደ ዩክሬን ግጭት ጠልቆ እየገባ መሆኑን የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ

"ባሳለፍነው ሳምንት የነበሩ ሁነቶች ተስፋ ሰጪ አይደሉም። እስካሁን ከጦርነቱ ለመውጣት ወደ ፊት ከመራመድ ይልቅ ርምጃችን የኋልዮሽ ነው። የአውሮፓውያን ፖሊሲ እየተቀየረ አይደለም፤ ብራሰልስ አሁንም ከሰላም ንግግር ይልቅ ጦርነትን እየደገፈች ነው" ሲሉ የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ ጌርጌሊ ጉሊያስ ተናግረዋል።

የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ በአውሮፓ ስላሉ የተቃረኑ አመለካከቶች በማንሳት፤ ካሮል ናውሮኪ የፖላንድ ፕሬዝዳንት ሆነው መመረጣቸውን በማሳያነት ጠቅሰዋል። የሀገሪቱ መሪ ሆነው የተመረጡት የሕግ እና ፍትሕ ፓርቲ አባሉ ካሮል ናውሮኪ ዩክሬን ወደ አውሮፓ ሕብረት እና ኔቶ መቀላቀሏን የሚቃወሙ መሆናቸው "ተስፋ ይሰጣል" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0