https://amh.sputniknews.africa
የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን የአፍሪካ ሰማያዊ ኢኮኖሚ በዓመት እስከ 1 ትሪሊየን ዶላር ሊያመነጭ እንደሚችል ጠቆመ
የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን የአፍሪካ ሰማያዊ ኢኮኖሚ በዓመት እስከ 1 ትሪሊየን ዶላር ሊያመነጭ እንደሚችል ጠቆመ
Sputnik አፍሪካ
የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን የአፍሪካ ሰማያዊ ኢኮኖሚ በዓመት እስከ 1 ትሪሊየን ዶላር ሊያመነጭ እንደሚችል ጠቆመበአፍሪካ ችግሮችን በመረጃ ላይ በተመሠረተ ትንተና እና ምክክር የመፍታት ግብ ያነገበው ዳካርን መቀመጫው ያደረገው ፋውንዴሽኑ የአህጉሪቱ ሰማያዊ... 04.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-04T20:30+0300
2025-06-04T20:30+0300
2025-06-04T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/586409_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_745a803268a54b834854ace84c1b5b29.jpg
የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን የአፍሪካ ሰማያዊ ኢኮኖሚ በዓመት እስከ 1 ትሪሊየን ዶላር ሊያመነጭ እንደሚችል ጠቆመበአፍሪካ ችግሮችን በመረጃ ላይ በተመሠረተ ትንተና እና ምክክር የመፍታት ግብ ያነገበው ዳካርን መቀመጫው ያደረገው ፋውንዴሽኑ የአህጉሪቱ ሰማያዊ ኢኮኖሚ በአሁኑ ወቅት በዓመት 300 ቢሊየን ዶላር ገደማ እንደሚያመነጭ ባወጣው ሪፖርት ገልጿል።"አፍሪካ ከ30 ሺህ 500 ኪሎ ሜትር በላይ ያልተነካ ለአሳ ኢንዱስትሪ የሚሆን የባሕር ዳርቻ አላት፤ ይህም ከአጠቃላይ የባሕር ዳርቻዋ ወደ 98% የሚሆነው ነው" ሲል ጥናቱ አመላክቷል።የአፍሪካ ሀገራት በየዓመቱ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ የሚገመት የዓሳ ምርቶችን እንደሚገዙ እና አብዛኛው ከውጭ የሚገባ መሆኑም ነው የተገለፀው።ሱዳናዊ-ብሪታንያዊው የንግድ ሰው ሞ ኢብራሂም ከግንቦት 24–26 በማራኬሽ በተካሄደው የኢብራሂም አስተዳደር ሳምንት ጉባኤ ላይ "በራሳችን ሀብት መተማመን አለብን። [...] አህጉራችን እጅግ ሀብታም ብትሆንም እኛ በጣም ድሆች ነን። ለምን? ሀገሮቻችንን፣ ሀብታችንን እና ህሕቦቻችንን በአግባቡ እያስተዳደርን ስላልሆነ ነው" ብለዋል።በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥልበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/586409_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_1455c3fef154bfa727dc5aa017c0269d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን የአፍሪካ ሰማያዊ ኢኮኖሚ በዓመት እስከ 1 ትሪሊየን ዶላር ሊያመነጭ እንደሚችል ጠቆመ
20:30 04.06.2025 (የተሻሻለ: 20:54 04.06.2025) የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን የአፍሪካ ሰማያዊ ኢኮኖሚ በዓመት እስከ 1 ትሪሊየን ዶላር ሊያመነጭ እንደሚችል ጠቆመ
በአፍሪካ ችግሮችን በመረጃ ላይ በተመሠረተ ትንተና እና ምክክር የመፍታት ግብ ያነገበው ዳካርን መቀመጫው ያደረገው ፋውንዴሽኑ የአህጉሪቱ ሰማያዊ ኢኮኖሚ በአሁኑ ወቅት በዓመት 300 ቢሊየን ዶላር ገደማ እንደሚያመነጭ ባወጣው ሪፖርት ገልጿል።
"አፍሪካ ከ30 ሺህ 500 ኪሎ ሜትር በላይ ያልተነካ ለአሳ ኢንዱስትሪ የሚሆን የባሕር ዳርቻ አላት፤ ይህም ከአጠቃላይ የባሕር ዳርቻዋ ወደ 98% የሚሆነው ነው" ሲል ጥናቱ አመላክቷል።
የአፍሪካ ሀገራት በየዓመቱ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ የሚገመት የዓሳ ምርቶችን እንደሚገዙ እና አብዛኛው ከውጭ የሚገባ መሆኑም ነው የተገለፀው።
ሱዳናዊ-ብሪታንያዊው የንግድ ሰው ሞ ኢብራሂም ከግንቦት 24–26 በማራኬሽ በተካሄደው የኢብራሂም አስተዳደር ሳምንት ጉባኤ ላይ "በራሳችን ሀብት መተማመን አለብን። [...] አህጉራችን እጅግ ሀብታም ብትሆንም እኛ በጣም ድሆች ነን። ለምን? ሀገሮቻችንን፣ ሀብታችንን እና ህሕቦቻችንን በአግባቡ እያስተዳደርን ስላልሆነ ነው" ብለዋል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X