https://amh.sputniknews.africa
ፑቲን በብራያንስክ ክልል በዜጎች ላይ ያነጣጠርውን ጥቃት ሽብርተኝነት ሲሉ ገልጸውታል
ፑቲን በብራያንስክ ክልል በዜጎች ላይ ያነጣጠርውን ጥቃት ሽብርተኝነት ሲሉ ገልጸውታል
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን በብራያንስክ ክልል በዜጎች ላይ ያነጣጠርውን ጥቃት ሽብርተኝነት ሲሉ ገልጸውታልየሩሲያው መሪ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ከሚካሄደው ሁለተኛ ዙር ውይይት በፊት በሲቪሎች ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች በሙሉ ድርድሩን ለማሰናከል ታስበው የተደረጉ ናቸው... 04.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-04T17:28+0300
2025-06-04T17:28+0300
2025-06-04T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/584381_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_90a97611143a55a219cb1ecb24ce46ba.jpg
ፑቲን በብራያንስክ ክልል በዜጎች ላይ ያነጣጠርውን ጥቃት ሽብርተኝነት ሲሉ ገልጸውታልየሩሲያው መሪ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ከሚካሄደው ሁለተኛ ዙር ውይይት በፊት በሲቪሎች ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች በሙሉ ድርድሩን ለማሰናከል ታስበው የተደረጉ ናቸው ብለዋል፡፡ ፑቲን የኪዬቭ ደጋፊዎች የሽብር ተባባሪዎች እንደሆኑ በመግለጽ፤ አገዛዙ በጦር ግንባሩ ላይ ለደረሰበት ከፍተኛ ኪሳራ ሩሲያን ለማስፈራራት የሽብር ድርጊቶችን ማቀድ እንደጀመረ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/584381_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_484f2a61fd98380c5cc896ecb1cacb9b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፑቲን በብራያንስክ ክልል በዜጎች ላይ ያነጣጠርውን ጥቃት ሽብርተኝነት ሲሉ ገልጸውታል
17:28 04.06.2025 (የተሻሻለ: 17:34 04.06.2025) ፑቲን በብራያንስክ ክልል በዜጎች ላይ ያነጣጠርውን ጥቃት ሽብርተኝነት ሲሉ ገልጸውታል
የሩሲያው መሪ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ከሚካሄደው ሁለተኛ ዙር ውይይት በፊት በሲቪሎች ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች በሙሉ ድርድሩን ለማሰናከል ታስበው የተደረጉ ናቸው ብለዋል፡፡
ፑቲን የኪዬቭ ደጋፊዎች የሽብር ተባባሪዎች እንደሆኑ በመግለጽ፤ አገዛዙ በጦር ግንባሩ ላይ ለደረሰበት ከፍተኛ ኪሳራ ሩሲያን ለማስፈራራት የሽብር ድርጊቶችን ማቀድ እንደጀመረ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X