ፑቲን በብራያንስክ ክልል በዜጎች ላይ ያነጣጠርውን ጥቃት ሽብርተኝነት ሲሉ ገልጸውታል

© telegram sputnik_ethiopiaፑቲን በብራያንስክ ክልል በዜጎች ላይ ያነጣጠርውን ጥቃት ሽብርተኝነት ሲሉ ገልጸውታል
ፑቲን በብራያንስክ ክልል በዜጎች ላይ ያነጣጠርውን ጥቃት ሽብርተኝነት ሲሉ ገልጸውታል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.06.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን በብራያንስክ ክልል በዜጎች ላይ ያነጣጠርውን ጥቃት ሽብርተኝነት ሲሉ ገልጸውታል

የሩሲያው መሪ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ከሚካሄደው ሁለተኛ ዙር ውይይት በፊት በሲቪሎች ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች በሙሉ ድርድሩን ለማሰናከል ታስበው የተደረጉ ናቸው ብለዋል፡፡

ፑቲን የኪዬቭ ደጋፊዎች የሽብር ተባባሪዎች እንደሆኑ በመግለጽ፤ አገዛዙ በጦር ግንባሩ ላይ ለደረሰበት ከፍተኛ ኪሳራ ሩሲያን ለማስፈራራት የሽብር ድርጊቶችን ማቀድ እንደጀመረ ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0