በኢትዮጵያ ሱማሌ ክልል የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተጣለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ ሱማሌ ክልል የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተጣለ
በኢትዮጵያ ሱማሌ ክልል የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተጣለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.06.2025
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ ሱማሌ ክልል የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተጣለ

ግንባታው ከ20 ሺህ ካ.ሜ በላይ መሬት ላይ እንደሚያርፍ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር በማሕበራዊ ገጹ ባጋራው መረጃ ጠቁሟል፡፡

2ኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከሉ አርብቶ አደሩ እና ነጋዴው ያለደላላ ጣልቃ ገብነት በቀጥታ የሚገበያዩበት እንዲሆን የታሰበ ሲሆን ለቁም እንሰሳትና ስጋ ላኪዎች እንዲሁም ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የአቅርቦት ምንጭ ይሆናልም ተብሏል።

ማዕከሉ በዓለም ባንክ ድጋፍ እንደሚገነባና በተለያዩ የኢትዮጵያ አከባቢዎች 6 የሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከላትን ለመገንባት የተያዘው ዕቅድ አካል ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ ሱማሌ ክልል የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተጣለ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ ሱማሌ ክልል የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተጣለ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0