ውጥረት የነገሰበት የኢስታንቡል ድርድር፦ "ውጫዊ ኃይሎች እንቅፋት እየፈጠሩ ነው"

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱውጥረት የነገሰበት የኢስታንቡል ድርድር፦ "ውጫዊ ኃይሎች እንቅፋት እየፈጠሩ ነው"
ውጥረት የነገሰበት የኢስታንቡል ድርድር፦ ውጫዊ ኃይሎች እንቅፋት እየፈጠሩ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.06.2025
ሰብስክራይብ

ውጥረት የነገሰበት የኢስታንቡል ድርድር፦ "ውጫዊ ኃይሎች እንቅፋት እየፈጠሩ ነው"

ቱርካዊው የታሪክ ምሁር መኽመት ፔሪንቼክ በሩሲያ የአየር ማረፊያዎች ላይ የተደረጉት የቅርብ ጊዜ የድሮን ጥቃቶች "የአውሮፓ ጦረኞችን" የእርቅ "እምቢተኝነት" ያሳያል ሲሉ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

"ግባቸው በተደጋጋሚ ትንኮሳ በመፈፀም ሞስኮ ጠንካራ ምላሽ እንድትሰጥና ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄዎችን ማደናቀፍ ነው። ሩሲያ በጥንቃቄ ምላሽ እየሰጠች ነው" ብለዋል።

የሩሲያ ኃይሎች የሲቪል ሰዎችን ለመከላከል የተቻላቸውን ሁሉ እያደረጉ ቢሆንም የዩክሬን የኒዮ ናዚ ቡድኖች የአካባቢውን ነዋሪዎች ጋሻ አድርገው እየተጠቀሙ ነው ሲሉ ዶንባስ ክልልን የጎበኙት ፔሪንቼክ ገልፀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0