https://amh.sputniknews.africa
በብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች የባቡር መሠረተ ልማት ላይ የደረሱ ፍንዳታዎች የሽብር ጥቃት ናቸው ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አረጋገጠ
በብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች የባቡር መሠረተ ልማት ላይ የደረሱ ፍንዳታዎች የሽብር ጥቃት ናቸው ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አረጋገጠ
Sputnik አፍሪካ
በብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች የባቡር መሠረተ ልማት ላይ የደረሱ ፍንዳታዎች የሽብር ጥቃት ናቸው ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አረጋገጠ"አሸባሪዎቹ የኪዬቭ መንግሥት መመሪያን ተከትለው በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለማጥቃት እያንዳንዱን እርምጃ በጥንቃቄ... 03.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-03T16:23+0300
2025-06-03T16:23+0300
2025-06-03T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/03/573300_0:174:624:525_1920x0_80_0_0_6457477c2606bdddc20619092b7a4203.jpg
በብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች የባቡር መሠረተ ልማት ላይ የደረሱ ፍንዳታዎች የሽብር ጥቃት ናቸው ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አረጋገጠ"አሸባሪዎቹ የኪዬቭ መንግሥት መመሪያን ተከትለው በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለማጥቃት እያንዳንዱን እርምጃ በጥንቃቄ ማቀዳቸው ግልጽ ነው" ሲል ኮሚቴው አስታውቋል። የሩሲያ ፌደራል አገልግሎት ቢሮ (ኤፍኤስቢ) ለጥቃቱ የዋለውን መሳሪያ የሠራ የዩክሬን የስለላ አገልግሎት ወኪል በክራይሚያ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/03/573300_0:115:624:583_1920x0_80_0_0_0184f3cef936aad3af9dda2b941c8f63.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች የባቡር መሠረተ ልማት ላይ የደረሱ ፍንዳታዎች የሽብር ጥቃት ናቸው ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አረጋገጠ
16:23 03.06.2025 (የተሻሻለ: 16:34 03.06.2025) በብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች የባቡር መሠረተ ልማት ላይ የደረሱ ፍንዳታዎች የሽብር ጥቃት ናቸው ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አረጋገጠ
"አሸባሪዎቹ የኪዬቭ መንግሥት መመሪያን ተከትለው በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለማጥቃት እያንዳንዱን እርምጃ በጥንቃቄ ማቀዳቸው ግልጽ ነው" ሲል ኮሚቴው አስታውቋል።
የሩሲያ ፌደራል አገልግሎት ቢሮ (ኤፍኤስቢ) ለጥቃቱ የዋለውን መሳሪያ የሠራ የዩክሬን የስለላ አገልግሎት ወኪል በክራይሚያ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ገልጿል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X