በብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች የባቡር መሠረተ ልማት ላይ የደረሱ ፍንዳታዎች የሽብር ጥቃት ናቸው ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አረጋገጠ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች የባቡር መሠረተ ልማት ላይ የደረሱ ፍንዳታዎች የሽብር ጥቃት ናቸው ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አረጋገጠ
በብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች የባቡር መሠረተ ልማት ላይ የደረሱ ፍንዳታዎች የሽብር ጥቃት ናቸው ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አረጋገጠ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.06.2025
ሰብስክራይብ

በብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች የባቡር መሠረተ ልማት ላይ የደረሱ ፍንዳታዎች የሽብር ጥቃት ናቸው ሲል የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አረጋገጠ

"አሸባሪዎቹ የኪዬቭ መንግሥት መመሪያን ተከትለው በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለማጥቃት እያንዳንዱን እርምጃ በጥንቃቄ ማቀዳቸው ግልጽ ነው" ሲል ኮሚቴው አስታውቋል።

የሩሲያ ፌደራል አገልግሎት ቢሮ (ኤፍኤስቢ) ለጥቃቱ የዋለውን መሳሪያ የሠራ የዩክሬን የስለላ አገልግሎት ወኪል በክራይሚያ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0