በናይጄሪያ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር ከ200 ተሻግሯል ተባለ

ሰብስክራይብ

በናይጄሪያ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር ከ200 ተሻግሯል ተባለ

የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ አህመድ ሱሌይማን እንደተናገሩት ነፍስ አድን ቡድኖች ተጨማሪ አስከሬን ፍለጋ እያደረጉ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት በኒጀር ክፍለ ግዛት ትክክለኛ የሟቾችን ቁጥር ለማወቅ አስቸጋሪ ሆኗል።

ባለፈው ሳምንት በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት የማዕከላዊ ናይጄሪያዋ ሞክዋ ከተማ በጎርፍ ተመቷል። ሞክዋ በሰሜን የሚገኙ አርሶ አደሮችን ከደቡብ ከሚገኙ ነጋዴዎች ጋር የሚያገናኝ ወሳኝ የንግድ መስመር በመሆኑ አደጋው ከፍተኛ ሰብዓዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳት አስከትሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በናይጄሪያ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር ከ200 ተሻግሯል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በናይጄሪያ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር ከ200 ተሻግሯል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0