https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ልዑካን ቡድን አባል በድርድር ወቅት ንግግሮችን በስልክ ውጭ ላለ አካል ሲያሾልክ ተያዘ
የዩክሬን ልዑካን ቡድን አባል በድርድር ወቅት ንግግሮችን በስልክ ውጭ ላለ አካል ሲያሾልክ ተያዘ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ልዑካን ቡድን አባል በድርድር ወቅት ንግግሮችን በስልክ ውጭ ላለ አካል ሲያሾልክ ተያዘ በኢስታንቡል ከሩሲያ ወገን ጋር በተደረገው ውይይት የዩክሬን ቡድን አባል ስለሁኔታው ውጪ ላለ አካል በሞባይል ስልኩ መረጃ እያሰማ እንደነበር የስፑትኒክ... 03.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-03T12:24+0300
2025-06-03T12:24+0300
2025-06-03T12:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/03/570280_0:55:1280:775_1920x0_80_0_0_fdfe00352ed58dbedabc1f4fd6558685.jpg
የዩክሬን ልዑካን ቡድን አባል በድርድር ወቅት ንግግሮችን በስልክ ውጭ ላለ አካል ሲያሾልክ ተያዘ በኢስታንቡል ከሩሲያ ወገን ጋር በተደረገው ውይይት የዩክሬን ቡድን አባል ስለሁኔታው ውጪ ላለ አካል በሞባይል ስልኩ መረጃ እያሰማ እንደነበር የስፑትኒክ ውኪል ዘግቧል።ድርድሩ ከመጀመሩ በፊት የዩክሬን ልዑካን አባል ወደ አንድ ስልክ ቁጥር ደውሎ ላልተጠቀሰ ተሳታፊ መልዕክት ከላከ በኋላ ጥሪውን በድምጽ ማጉያ ላይ አድርጎት እንደነበር ገልጿል፡፡ይህ የሆነው የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን መግለጫ በሚሰጡበት ወቅት ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/03/570280_87:0:1194:830_1920x0_80_0_0_e31b8ab8842b9ab961d82882080608ec.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ልዑካን ቡድን አባል በድርድር ወቅት ንግግሮችን በስልክ ውጭ ላለ አካል ሲያሾልክ ተያዘ
12:24 03.06.2025 (የተሻሻለ: 12:44 03.06.2025) የዩክሬን ልዑካን ቡድን አባል በድርድር ወቅት ንግግሮችን በስልክ ውጭ ላለ አካል ሲያሾልክ ተያዘ
በኢስታንቡል ከሩሲያ ወገን ጋር በተደረገው ውይይት የዩክሬን ቡድን አባል ስለሁኔታው ውጪ ላለ አካል በሞባይል ስልኩ መረጃ እያሰማ እንደነበር የስፑትኒክ ውኪል ዘግቧል።
ድርድሩ ከመጀመሩ በፊት የዩክሬን ልዑካን አባል ወደ አንድ ስልክ ቁጥር ደውሎ ላልተጠቀሰ ተሳታፊ መልዕክት ከላከ በኋላ ጥሪውን በድምጽ ማጉያ ላይ አድርጎት እንደነበር ገልጿል፡፡
ይህ የሆነው የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን መግለጫ በሚሰጡበት ወቅት ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X