የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፊዳን በሩሲያ እና ዩክሬን ልኡካን ቡድኖች መካከል በተደረገው ውይይት ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፊዳን በሩሲያ እና ዩክሬን ልኡካን ቡድኖች መካከል በተደረገው ውይይት ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦
የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፊዳን በሩሲያ እና ዩክሬን ልኡካን ቡድኖች መካከል በተደረገው ውይይት ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.06.2025
ሰብስክራይብ

የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፊዳን በሩሲያ እና ዩክሬን ልኡካን ቡድኖች መካከል በተደረገው ውይይት ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦

🟠 የኢስታንቡሉ የሩሲያ እና ዩክሬን ልኡካን ቡድኖች ስብሰባ በመሪዎች ደረጃ ሊካሄድ ለሚችል ግኑኝነት ዝግጅት ለመወያየት ያለመ ነው፡፡

🟠  የሩሲያ እና ዩክሬን ልኡካን ቡድኖች ስብሰባ ለሰብዓዊ ጉዳዮች በተለይም የእስረኞች ልውውጥን በተመለከተ መሻሻል ለማምጣት ስብሰባው  ያለመ ነው፡፡

🟠 የሩሲያ እና ዩክሬን ልኡካን ቡድኖች በስብሰባው ላይ የተኩስ አቁም የሚደረገበት መንገድ እና አቋሞቻቸው ላይ ይወያያሉ፡፡

🟠 ቱርክ ስብሰባው ፍሬያማ እንደሚሆን ትጠብቃለች፡፡

🟠 ቱርክ በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የሚያስፈልገውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ ናት፡፡

🟠 የቱርኩ ፕሬዝዳንት ኤርዶአን ከፑቲን እና ከዘለንስኪ ጋር በዩክሬን ሰላም ስምምነት ዙሪያ ግንኙነት እያደረጉ ነው፡፡

ከፊዳን ንግግር በኋላ ውይይቱ በዝግ ቀጥሏል ሲል የስፑትኒክ ወኪል ዘግቧል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0