የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተባበሩት አረብ ኤምሬቷ ሻርጃ ከተማ በረራ መጀመሩን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር መንገድ በተባበሩት አረብ ኤምሬቷ ሻርጃ ከተማ በረራ መጀመሩን አስታወቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተባበሩት አረብ ኤምሬቷ ሻርጃ ከተማ በረራ መጀመሩን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.06.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተባበሩት አረብ ኤምሬቷ ሻርጃ ከተማ በረራ መጀመሩን አስታወቀ

አየር መንገዱ በሳምንት አራት ቀናት ወደ ከተማዋ በረራ እንደሚያደርግ ተገልጿል።

ሻርጃ ከዱባይ በመቀጠል የዩናይትድ አረብ ኤሚሬቶች ሁለተኛዋ ትልቅ የተሳፋሪዎች መዳረሻ ስትሆን፤ በረራው ለንግድ እና ለመዝናኛ ተጓዦች ወደ ኢትዮጵያ እና ቀሪው አፍሪካ ወሳኝ ትስስር ይፈጥራል ተብሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተባበሩት አረብ ኤምሬቷ ሻርጃ ከተማ በረራ መጀመሩን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተባበሩት አረብ ኤምሬቷ ሻርጃ ከተማ በረራ መጀመሩን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0