https://amh.sputniknews.africa
የማሊ ጦር በቡርኪና ፋሶ ድንበር አቅራቢያ የሚንቀሳቀስ የአሸባሪዎች ቡድን ላይ ጥቃት ፈፀመ
የማሊ ጦር በቡርኪና ፋሶ ድንበር አቅራቢያ የሚንቀሳቀስ የአሸባሪዎች ቡድን ላይ ጥቃት ፈፀመ
Sputnik አፍሪካ
የማሊ ጦር በቡርኪና ፋሶ ድንበር አቅራቢያ የሚንቀሳቀስ የአሸባሪዎች ቡድን ላይ ጥቃት ፈፀመ ዛሬ ማለዳ ታጣቂዎች ቡሊኬሲ በተሰኘ መንደር አካባቢ የሚገኝ ወታደራዊ ኬላ ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ተከትሎ የማሊ ጦር የአሸባሪዎቹን ቡድን ለማግኘት እና... 01.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-01T18:37+0300
2025-06-01T18:37+0300
2025-06-01T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/01/554193_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_9d218c548f4510d2bed3295792acd82a.jpg
የማሊ ጦር በቡርኪና ፋሶ ድንበር አቅራቢያ የሚንቀሳቀስ የአሸባሪዎች ቡድን ላይ ጥቃት ፈፀመ ዛሬ ማለዳ ታጣቂዎች ቡሊኬሲ በተሰኘ መንደር አካባቢ የሚገኝ ወታደራዊ ኬላ ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ተከትሎ የማሊ ጦር የአሸባሪዎቹን ቡድን ለማግኘት እና ለመደምሰስ ኦፕሬሽን እንደከፈተ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ሹም አስታውቀዋል። የጦሩ ኃይሉ መኪናዎችን እና ሞተር ሳይክሎችን ያካተተውን የአሸባሪዎች ኮንቮይ ደምስሷል። የተገደሉት አሸባሪዎች ቁጥር እስካሁን አልተገለጸም።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/01/554193_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_e521f48b473fe403a571e8f2a02a9dd2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማሊ ጦር በቡርኪና ፋሶ ድንበር አቅራቢያ የሚንቀሳቀስ የአሸባሪዎች ቡድን ላይ ጥቃት ፈፀመ
18:37 01.06.2025 (የተሻሻለ: 18:54 01.06.2025) የማሊ ጦር በቡርኪና ፋሶ ድንበር አቅራቢያ የሚንቀሳቀስ የአሸባሪዎች ቡድን ላይ ጥቃት ፈፀመ
ዛሬ ማለዳ ታጣቂዎች ቡሊኬሲ በተሰኘ መንደር አካባቢ የሚገኝ ወታደራዊ ኬላ ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ተከትሎ የማሊ ጦር የአሸባሪዎቹን ቡድን ለማግኘት እና ለመደምሰስ ኦፕሬሽን እንደከፈተ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ሹም አስታውቀዋል።
የጦሩ ኃይሉ መኪናዎችን እና ሞተር ሳይክሎችን ያካተተውን የአሸባሪዎች ኮንቮይ ደምስሷል። የተገደሉት አሸባሪዎች ቁጥር እስካሁን አልተገለጸም።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X