የማሊ ጦር በቡርኪና ፋሶ ድንበር አቅራቢያ የሚንቀሳቀስ የአሸባሪዎች ቡድን ላይ ጥቃት ፈፀመ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየማሊ ጦር በቡርኪና ፋሶ ድንበር አቅራቢያ የሚንቀሳቀስ የአሸባሪዎች ቡድን ላይ ጥቃት ፈፀመ
የማሊ ጦር በቡርኪና ፋሶ ድንበር አቅራቢያ የሚንቀሳቀስ የአሸባሪዎች ቡድን ላይ ጥቃት ፈፀመ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.06.2025
ሰብስክራይብ

የማሊ ጦር በቡርኪና ፋሶ ድንበር አቅራቢያ የሚንቀሳቀስ የአሸባሪዎች ቡድን ላይ ጥቃት ፈፀመ

ዛሬ ማለዳ ታጣቂዎች ቡሊኬሲ በተሰኘ መንደር አካባቢ የሚገኝ ወታደራዊ ኬላ ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ተከትሎ የማሊ ጦር የአሸባሪዎቹን ቡድን ለማግኘት እና ለመደምሰስ ኦፕሬሽን እንደከፈተ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ሹም አስታውቀዋል።

የጦሩ ኃይሉ መኪናዎችን እና ሞተር ሳይክሎችን ያካተተውን የአሸባሪዎች ኮንቮይ ደምስሷል። የተገደሉት አሸባሪዎች ቁጥር እስካሁን አልተገለጸም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0