በማዕከላዊ ሳይቤሪያ ኢርኩትስክ ክልል ወታደራዊ ተቋም ላይ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ደረሠ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበማዕከላዊ ሳይቤሪያ ኢርኩትስክ ክልል ወታደራዊ ተቋም ላይ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ደረሠ
በማዕከላዊ ሳይቤሪያ ኢርኩትስክ ክልል ወታደራዊ ተቋም ላይ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ደረሠ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.06.2025
ሰብስክራይብ

በማዕከላዊ ሳይቤሪያ ኢርኩትስክ ክልል ወታደራዊ ተቋም ላይ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ደረሠ

የክልሉ አስተዳዳሪ ኢጎር ኮብዜቭ መሳሪያዎቹ ከአንድ የጭነት መኪና እንደተወነጨፉና መኪናው "በቁጥጥር ሥር መዋሉን" ገልጸዋል።

ገዥው "ለሲቪል ዜጎች ሕይወት እና ደህንነት ምንም ዓይነት ስጋት የለም" ብለዋል። የአደጋ ጊዜ አገልግሎቶች በቦታው በመሥራት ላይ ይገኛሉ።

ይህ በእንዲህ እንዳለ በሩሲያ ሙርማንስክ ግዛት የጠላት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት እንደፈፀሙ ተሠምቷል።

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የአየር መከላከያ እየሠራ መሆኑን ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0