በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኤም ፖክስ ሞት ተመዘገበ
13:22 01.06.2025 (የተሻሻለ: 13:44 01.06.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኤም ፖክስ ሞት ተመዘገበ
የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል በኢትዮጵያ የታየውን ወረርሽኝ ለመግታት ጠንካራ እርምጃ መወሰድ አለበት ሲል አሳስቧል።
የኢትዮጵያ የኤም ፖክስ ወረረሽኝ ወቅታዊ መረጃዎች፦
🟠 የላብራቶሪ ምርመራዎች፡ 15
🟠 በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር፡ 6
🟠 ተይዘው ለይቶ ህክምና እያገኙ ያሉ: 5
🟠 በበሽታው ህይወታቸውን ያጡ: 1
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ ግንቦት 17 ሞያሌ ከተማ ውስጥ በ21 ቀን ህፃን ላይ መገኘቱ ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X